በአፍ መፍቻ ቋንቋ መማር በጣም አስፈላጊ ነው - በኢትዮጵያ የዩኔስኮ ተወካይ

ሰብስክራይብ

በአፍ መፍቻ ቋንቋ መማር በጣም አስፈላጊ ነው - በኢትዮጵያ የዩኔስኮ ተወካይ

ሪታ ቢሶኖውት (ዶ/ር)፤ የአፍ መፍቻ ቋንቋን ማሳደግ እና የብዝሃ ቋንቋ ተናጋሪነትን ማበረታታት እንደሚያስፈልግ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"ቋንቋ ውስጥ ማንነታችን፣ የእሴታችን ጥበብ፣ ታሪካችን እና ሕልማችን አለ። በአፍ መፍቻ ቋንቋችን በሌላ ቋንቋ ልናደርገው በማንችለው መንገድ ነው የምንግባባው። ስለዚህ ዩኔስኮ የአፍ መፍቻ ቋንቋ እና የብዝሃ ቋንቋ ተናጋሪነትን ያበረታታል" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0