https://amh.sputniknews.africa
ዩክሬንን በኒውክሌር የማስታጠቅ ሴራ ከፈረንሳይ እና እንግሊዝ ሩሲያን የመደምሰስ ያልተሳካ ሙከራ የመነጨ ነው - የቀድሞ የሲአይኤ ተንታኝ
ዩክሬንን በኒውክሌር የማስታጠቅ ሴራ ከፈረንሳይ እና እንግሊዝ ሩሲያን የመደምሰስ ያልተሳካ ሙከራ የመነጨ ነው - የቀድሞ የሲአይኤ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬንን በኒውክሌር የማስታጠቅ ሴራ ከፈረንሳይ እና እንግሊዝ ሩሲያን የመደምሰስ ያልተሳካ ሙከራ የመነጨ ነው - የቀድሞ የሲአይኤ ተንታኝበቀድሞው የአሜሪካ ጦር ሌተናል ኮሎኔል ዳንኤል ዴቪስ "ፈረንሳይ እና ብሪታንያ በእርግጥ ‘ለቆሻሻ (ደርቲ) ቦምብ'... 25.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-25T19:12+0300
2026-02-25T19:12+0300
2026-02-25T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/19/3359814_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_1c929051228728219459a7f253fdafee.jpg
ዩክሬንን በኒውክሌር የማስታጠቅ ሴራ ከፈረንሳይ እና እንግሊዝ ሩሲያን የመደምሰስ ያልተሳካ ሙከራ የመነጨ ነው - የቀድሞ የሲአይኤ ተንታኝበቀድሞው የአሜሪካ ጦር ሌተናል ኮሎኔል ዳንኤል ዴቪስ "ፈረንሳይ እና ብሪታንያ በእርግጥ ‘ለቆሻሻ (ደርቲ) ቦምብ' የሚሆን የኒውክሌር ግብዓት ለዩክሬን ይሰጣሉ ብለው ያስባሉ?" የሚል ጥያቄ የቀረበላቸው የቀድሞው የሲአይኤ ተንታኝ ላሪ ጆንሰን፤ "አዎ፣ አምናለሁ" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።ጆንሰን ሲያብራሩም "ሁኔታው እየሰፋ ነው። የማክሮን እና የስታርመርን ተስፋ መቁረጥ ስናይ ይህንን በቀላሉ ሊያደርጉት እንደሚችሉ እረዳለሁ" ብለዋል።እንደ ተንታኙ ገለጻ፤ ምዕራባውያን ጦር ሰባቂዎች ነገሮችን "በምክንያታዊነት፣ በአስተውሎት እያሰቡ አይደለም።""እነሱ ከጦርነቱ ለመውጣት የሚያስችል አማራጭ መንገድ እየፈለጉ አይደለም፤ ይልቁንም ሩሲያን ለመደምሰስ እና ለማፍረስ ነው የሚፈልጉት" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዩክሬንን በኒውክሌር የማስታጠቅ ሴራ ከፈረንሳይ እና እንግሊዝ ሩሲያን የመደምሰስ ያልተሳካ ሙከራ የመነጨ ነው - የቀድሞ የሲአይኤ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬንን በኒውክሌር የማስታጠቅ ሴራ ከፈረንሳይ እና እንግሊዝ ሩሲያን የመደምሰስ ያልተሳካ ሙከራ የመነጨ ነው - የቀድሞ የሲአይኤ ተንታኝ
2026-02-25T19:12+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/19/3359814_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_c11c2cc3336f6b1d575fefa62677e99d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዩክሬንን በኒውክሌር የማስታጠቅ ሴራ ከፈረንሳይ እና እንግሊዝ ሩሲያን የመደምሰስ ያልተሳካ ሙከራ የመነጨ ነው - የቀድሞ የሲአይኤ ተንታኝ
19:12 25.02.2026 (የተሻሻለ: 19:14 25.02.2026) ዩክሬንን በኒውክሌር የማስታጠቅ ሴራ ከፈረንሳይ እና እንግሊዝ ሩሲያን የመደምሰስ ያልተሳካ ሙከራ የመነጨ ነው - የቀድሞ የሲአይኤ ተንታኝ
በቀድሞው የአሜሪካ ጦር ሌተናል ኮሎኔል ዳንኤል ዴቪስ "ፈረንሳይ እና ብሪታንያ በእርግጥ ‘ለቆሻሻ (ደርቲ) ቦምብ' የሚሆን የኒውክሌር ግብዓት ለዩክሬን ይሰጣሉ ብለው ያስባሉ?" የሚል ጥያቄ የቀረበላቸው የቀድሞው የሲአይኤ ተንታኝ ላሪ ጆንሰን፤ "አዎ፣ አምናለሁ" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
ጆንሰን ሲያብራሩም "ሁኔታው እየሰፋ ነው። የማክሮን እና የስታርመርን ተስፋ መቁረጥ ስናይ ይህንን በቀላሉ ሊያደርጉት እንደሚችሉ እረዳለሁ" ብለዋል።
እንደ ተንታኙ ገለጻ፤ ምዕራባውያን ጦር ሰባቂዎች ነገሮችን "በምክንያታዊነት፣ በአስተውሎት እያሰቡ አይደለም።"
"እነሱ ከጦርነቱ ለመውጣት የሚያስችል አማራጭ መንገድ እየፈለጉ አይደለም፤ ይልቁንም ሩሲያን ለመደምሰስ እና ለማፍረስ ነው የሚፈልጉት" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X