https://amh.sputniknews.africa/20260225/3356775.html
ዚምባብዌ ብሔራዊ ጥቅምን መሠረት በማድረግ ባልተቀነባበሩ ማዕድናት እና የሊቲየም ክምችት ወጪ ንግድ ላይ እገዳ ጣለች
ዚምባብዌ ብሔራዊ ጥቅምን መሠረት በማድረግ ባልተቀነባበሩ ማዕድናት እና የሊቲየም ክምችት ወጪ ንግድ ላይ እገዳ ጣለች
Sputnik አፍሪካ
ዚምባብዌ ብሔራዊ ጥቅምን መሠረት በማድረግ ባልተቀነባበሩ ማዕድናት እና የሊቲየም ክምችት ወጪ ንግድ ላይ እገዳ ጣለች ወዲያውኑ ተግባራዊ የሚሆነው ይህ እገዳ በአሁኑ ወቅት በመጓጓዝ ላይ ያሉ ሁሉንም ማዕድናት የሚመለከት ሲሆን እስከ ቀጣይ ማስታወቂያ... 25.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-25T15:39+0300
2026-02-25T15:39+0300
2026-02-25T15:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/19/3356621_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_390240250932c8f14226387171e4150b.jpg
ዚምባብዌ ብሔራዊ ጥቅምን መሠረት በማድረግ ባልተቀነባበሩ ማዕድናት እና የሊቲየም ክምችት ወጪ ንግድ ላይ እገዳ ጣለች ወዲያውኑ ተግባራዊ የሚሆነው ይህ እገዳ በአሁኑ ወቅት በመጓጓዝ ላይ ያሉ ሁሉንም ማዕድናት የሚመለከት ሲሆን እስከ ቀጣይ ማስታወቂያ ድረስ ፀንቶ እንደሚቆይ የማዕድን ሚኒስትሩ ፖላይት ካምባሙራ አስታውቀዋል።መንግሥት ከማዕድን ኢንዱስትሪው ሙሉ ትብብር እንደሚጠብቅም ገልጽዋል። በተጨማሪም "በዚምባብዌ የማዕድን ሀብት ወጪ ንግድ ላይ እሴት ለመጨመር እንዲሁም ተገዢነት እና ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ" ቁርጠኛ መሆኑን አመልክተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዚምባብዌ ብሔራዊ ጥቅምን መሠረት በማድረግ ባልተቀነባበሩ ማዕድናት እና የሊቲየም ክምችት ወጪ ንግድ ላይ እገዳ ጣለች
Sputnik አፍሪካ
ዚምባብዌ ብሔራዊ ጥቅምን መሠረት በማድረግ ባልተቀነባበሩ ማዕድናት እና የሊቲየም ክምችት ወጪ ንግድ ላይ እገዳ ጣለች
2026-02-25T15:39+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/19/3356621_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e15a544f3a17583c6aa07f0a56dc56ba.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዚምባብዌ ብሔራዊ ጥቅምን መሠረት በማድረግ ባልተቀነባበሩ ማዕድናት እና የሊቲየም ክምችት ወጪ ንግድ ላይ እገዳ ጣለች
15:39 25.02.2026 (የተሻሻለ: 15:44 25.02.2026) ዚምባብዌ ብሔራዊ ጥቅምን መሠረት በማድረግ ባልተቀነባበሩ ማዕድናት እና የሊቲየም ክምችት ወጪ ንግድ ላይ እገዳ ጣለች
ወዲያውኑ ተግባራዊ የሚሆነው ይህ እገዳ በአሁኑ ወቅት በመጓጓዝ ላይ ያሉ ሁሉንም ማዕድናት የሚመለከት ሲሆን እስከ ቀጣይ ማስታወቂያ ድረስ ፀንቶ እንደሚቆይ የማዕድን ሚኒስትሩ ፖላይት ካምባሙራ አስታውቀዋል።
መንግሥት ከማዕድን ኢንዱስትሪው ሙሉ ትብብር እንደሚጠብቅም ገልጽዋል።
በተጨማሪም "በዚምባብዌ የማዕድን ሀብት ወጪ ንግድ ላይ እሴት ለመጨመር እንዲሁም ተገዢነት እና ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ" ቁርጠኛ መሆኑን አመልክተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X