https://amh.sputniknews.africa/20260225/3356325.html
የአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይ ቅኝ አገዛዝን በወንጀልነት የሚፈርጀውን ሕግ ዳግም ማርቀቅ ጀመረ
የአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይ ቅኝ አገዛዝን በወንጀልነት የሚፈርጀውን ሕግ ዳግም ማርቀቅ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይ ቅኝ አገዛዝን በወንጀልነት የሚፈርጀውን ሕግ ዳግም ማርቀቅ ጀመረየሕዝብ እንደራሴዎች እና የሴኔት አባላትን ያቀፈ የጋራ ኮሚቴ በቁልፍ ድንጋጌዎች ላይ የተፈጠሩ ልዩነቶችን በማጥበብ ሁሉንም የሚያስማማ የሕግ ሰነድ ለማዘጋጀት... 25.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-25T14:47+0300
2026-02-25T14:47+0300
2026-02-25T14:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/19/3356171_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_e8b3f540a5e53f768b9c149cb138b37c.jpg
የአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይ ቅኝ አገዛዝን በወንጀልነት የሚፈርጀውን ሕግ ዳግም ማርቀቅ ጀመረየሕዝብ እንደራሴዎች እና የሴኔት አባላትን ያቀፈ የጋራ ኮሚቴ በቁልፍ ድንጋጌዎች ላይ የተፈጠሩ ልዩነቶችን በማጥበብ ሁሉንም የሚያስማማ የሕግ ሰነድ ለማዘጋጀት የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሂዷል። የኮሚቴው ሥራ መጀመር "ታሪካዊ እና ሉዓላዊ ፋይዳ ያለውን የሕግ ሰነድ በአግባቡ ለመያዝ ወሳኝ እርምጃ ነው" ሲሉ ስብሰባውን የመሩት የሀገሪቱ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አዙዝ ናስሪ ገልጸዋል።"ለነጻነቷ እና ለሉዓላዊነቷ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰማዕታት የተዋደቁላት አልጄሪያ፤ ታሪኳን ወይም ሉዓላዊነቷን በማንኛውም ቁሳዊ ካሳ አትለውጥም፤ ነገር ግን እውቅና የማግኘት አቋሟ ላይ ጸንታ ትቀጥላለች።"በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይ ቅኝ አገዛዝን በወንጀልነት የሚፈርጀውን ሕግ ዳግም ማርቀቅ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይ ቅኝ አገዛዝን በወንጀልነት የሚፈርጀውን ሕግ ዳግም ማርቀቅ ጀመረ
2026-02-25T14:47+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/19/3356171_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_377a08e58504eade34346f2d94898c24.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይ ቅኝ አገዛዝን በወንጀልነት የሚፈርጀውን ሕግ ዳግም ማርቀቅ ጀመረ
14:47 25.02.2026 (የተሻሻለ: 14:54 25.02.2026) የአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይ ቅኝ አገዛዝን በወንጀልነት የሚፈርጀውን ሕግ ዳግም ማርቀቅ ጀመረ
የሕዝብ እንደራሴዎች እና የሴኔት አባላትን ያቀፈ የጋራ ኮሚቴ በቁልፍ ድንጋጌዎች ላይ የተፈጠሩ ልዩነቶችን በማጥበብ ሁሉንም የሚያስማማ የሕግ ሰነድ ለማዘጋጀት የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሂዷል።
የኮሚቴው ሥራ መጀመር "ታሪካዊ እና ሉዓላዊ ፋይዳ ያለውን የሕግ ሰነድ በአግባቡ ለመያዝ ወሳኝ እርምጃ ነው" ሲሉ ስብሰባውን የመሩት የሀገሪቱ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አዙዝ ናስሪ ገልጸዋል።
"ለነጻነቷ እና ለሉዓላዊነቷ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰማዕታት የተዋደቁላት አልጄሪያ፤ ታሪኳን ወይም ሉዓላዊነቷን በማንኛውም ቁሳዊ ካሳ አትለውጥም፤ ነገር ግን እውቅና የማግኘት አቋሟ ላይ ጸንታ ትቀጥላለች።"
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X