የዓድዋ ድል በዓል “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ቃል ይከበራል - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት

ሰብስክራይብ

የዓድዋ ድል በዓል “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ቃል ይከበራል - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት

መሪ ቃሉ "ትናንት በጀግኖች ደምና አጥንት የተጠበቀችውን ሀገር ዛሬ በዘላቂ ሰላምና በልማት ወደ ሁለንተናዊ ሉዓላዊነትና ከፍታ ለማሻገር ያለንን ፅኑ ቁርጠኝነት ይገልጻል" ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ ተናግረዋል።

በዓሉን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ አኅጉራዊና ሀገራዊ ሁነቶች ተዘጋጅተዋል ተብሏል፡፡ የ 'ዓድዋ ድምፆች' የወጣቶች መድረኮች፣ ስፖርታዊ ውድድሮች፣ ወታደራዊና ታሪካዊ ኤግዚቢሽኖች፣ ልዩ ልዩ የኪነ-ጥበብ ሥራዎችና የዓድዋን ድል የሚዘክሩ ዘጋቢ ፊልሞች ይቀርባሉ።

የዓድዋ ድል መታሰቢያ በየዓመቱ የካቲት 23 ቀን ይከበራል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0