https://amh.sputniknews.africa
ኢራን በኒውክሌር፣ ሚሳኤል እና በሁከት ሞት ዙሪያ በአሜሪካ የቀረቡባትን ክሶች ‘ትልቅ ውሸት’ ስትል አጣጣለች
ኢራን በኒውክሌር፣ ሚሳኤል እና በሁከት ሞት ዙሪያ በአሜሪካ የቀረቡባትን ክሶች ‘ትልቅ ውሸት’ ስትል አጣጣለች
Sputnik አፍሪካ
ኢራን በኒውክሌር፣ ሚሳኤል እና በሁከት ሞት ዙሪያ በአሜሪካ የቀረቡባትን ክሶች ‘ትልቅ ውሸት’ ስትል አጣጣለች “አንድን ውሽት እውነት እስኪመስል ድረስ ደጋግመህ ተናገረው።' […] ይህ ሕግ አሁን በአሜሪካ መንግሥት እና በዙሪያው ባሉ ጦርነት ናፋቂዎች... 25.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-25T10:50+0300
2026-02-25T10:50+0300
2026-02-25T10:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/19/3353069_0:8:826:473_1920x0_80_0_0_0d99d6401222b36ab9ce5f33d850f8d5.jpg
ኢራን በኒውክሌር፣ ሚሳኤል እና በሁከት ሞት ዙሪያ በአሜሪካ የቀረቡባትን ክሶች ‘ትልቅ ውሸት’ ስትል አጣጣለች “አንድን ውሽት እውነት እስኪመስል ድረስ ደጋግመህ ተናገረው።' […] ይህ ሕግ አሁን በአሜሪካ መንግሥት እና በዙሪያው ባሉ ጦርነት ናፋቂዎች በስልታዊ መንገድ ጥቅም ላይ እየዋለ ነው” ሲሉ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እስማኤል ባቃኢ በኤክስ ገጻቸው ላይ ጽፈዋል። የቃል አቀባዩ አስተያየት የመጣው ትራምፕ አሜሪካ፤ ከቴህራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያዎችን እንደምትተው የሚያመለክቱ ቃላት እስካሁን እንዳልሰማች እና ኢራን አውሮፓን መምታት የሚችሉ ሚሳኤሎችን እንደሠራች እንዲሁም አሜሪካን መምታት የሚችሉ ሚሳኤሎችን እያመረተች እንደሆነ ከተናገሩ በኋላ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢራን በኒውክሌር፣ ሚሳኤል እና በሁከት ሞት ዙሪያ በአሜሪካ የቀረቡባትን ክሶች ‘ትልቅ ውሸት’ ስትል አጣጣለች
Sputnik አፍሪካ
ኢራን በኒውክሌር፣ ሚሳኤል እና በሁከት ሞት ዙሪያ በአሜሪካ የቀረቡባትን ክሶች ‘ትልቅ ውሸት’ ስትል አጣጣለች
2026-02-25T10:50+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/19/3353069_93:0:733:480_1920x0_80_0_0_8ec475b2773004e13068937966617ba2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢራን በኒውክሌር፣ ሚሳኤል እና በሁከት ሞት ዙሪያ በአሜሪካ የቀረቡባትን ክሶች ‘ትልቅ ውሸት’ ስትል አጣጣለች
10:50 25.02.2026 (የተሻሻለ: 10:54 25.02.2026) ኢራን በኒውክሌር፣ ሚሳኤል እና በሁከት ሞት ዙሪያ በአሜሪካ የቀረቡባትን ክሶች ‘ትልቅ ውሸት’ ስትል አጣጣለች
“አንድን ውሽት እውነት እስኪመስል ድረስ ደጋግመህ ተናገረው።' […] ይህ ሕግ አሁን በአሜሪካ መንግሥት እና በዙሪያው ባሉ ጦርነት ናፋቂዎች በስልታዊ መንገድ ጥቅም ላይ እየዋለ ነው” ሲሉ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እስማኤል ባቃኢ በኤክስ ገጻቸው ላይ ጽፈዋል።
የቃል አቀባዩ አስተያየት የመጣው ትራምፕ አሜሪካ፤ ከቴህራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያዎችን እንደምትተው የሚያመለክቱ ቃላት እስካሁን እንዳልሰማች እና ኢራን አውሮፓን መምታት የሚችሉ ሚሳኤሎችን እንደሠራች እንዲሁም አሜሪካን መምታት የሚችሉ ሚሳኤሎችን እያመረተች እንደሆነ ከተናገሩ በኋላ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X