የዩናይትድ ኪንግደም እና የፈረንሳይ ኪዬቭን በኒውክሌር ጦር መሳሪያዎች የመርዳት ዕቅድ ሴራ ነው - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየዩናይትድ ኪንግደም እና የፈረንሳይ ኪዬቭን በኒውክሌር ጦር መሳሪያዎች የመርዳት ዕቅድ ሴራ ነው - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የዩናይትድ ኪንግደም እና የፈረንሳይ ኪዬቭን በኒውክሌር ጦር መሳሪያዎች የመርዳት ዕቅድ ሴራ ነው - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.02.2026
ሰብስክራይብ

የዩናይትድ ኪንግደም እና የፈረንሳይ ኪዬቭን በኒውክሌር ጦር መሳሪያዎች የመርዳት ዕቅድ ሴራ ነው - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

የእነሱ ሴራ “በትርክት” ብቻ የተወሰነ ሳይሆን ቀድሞውንም “ተግባራዊ” ሆኗል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ደህንነት አገልግሎት፤ እንግሊዝ እና ፈረንሳይ የኒውክሌር ጦር መሳሪያዎችን ለኪዬቭ ለማስተላለፍ እየተዘጋጁ እንደሆነ ማክሰኞ ዕለት ይፋ አድርጓል። ዛካሮቫ፤ ሩሲያ ሪፖርቱን ተከትሎ በዓለም አቀፍ መድረኮች በንቃት እየሠራች እንደሆነ አስታውቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0