https://amh.sputniknews.africa
የወደፊት መሪዎች የአፍሪካ ሕብረት ዋና መሥሪያ ቤትን ጎበኙ፤ ወጣት አእምሮዎች የአፍሪካን የ2063 ርዕይ መረመሩ
የወደፊት መሪዎች የአፍሪካ ሕብረት ዋና መሥሪያ ቤትን ጎበኙ፤ ወጣት አእምሮዎች የአፍሪካን የ2063 ርዕይ መረመሩ
Sputnik አፍሪካ
የወደፊት መሪዎች የአፍሪካ ሕብረት ዋና መሥሪያ ቤትን ጎበኙ፤ ወጣት አእምሮዎች የአፍሪካን የ2063 ርዕይ መረመሩ ተስፋ የሚጣልባቸው ተማሪዎች ተቋሙን በጎበኙበት ወቅት በአዲስ አበባ የሚገኘው የአፍሪካ ሕብረት ዋና መሥሪያ ቤት አዳራሾች በወጣቶች ጉልበት... 24.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-24T19:18+0300
2026-02-24T19:18+0300
2026-02-24T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/18/3351124_0:286:464:547_1920x0_80_0_0_2ed3f16da0fb62375896b543addb48db.jpg
የወደፊት መሪዎች የአፍሪካ ሕብረት ዋና መሥሪያ ቤትን ጎበኙ፤ ወጣት አእምሮዎች የአፍሪካን የ2063 ርዕይ መረመሩ ተስፋ የሚጣልባቸው ተማሪዎች ተቋሙን በጎበኙበት ወቅት በአዲስ አበባ የሚገኘው የአፍሪካ ሕብረት ዋና መሥሪያ ቤት አዳራሾች በወጣቶች ጉልበት ደምቀው ውለዋል፤ በጉብኝታቸውም የሕብረቱን ተልዕኮ እና የአጀንዳ 2063 መዳረሻ ግቦችን ተረድተዋል።ሕብረቱ ባወጣው መግለጫ "የእነሱ የማወቅ ጉጉት፣ ጥልቀት ያላቸው ጥያቄዎች እና ገደብ የለሽ ጉልበት የአፍሪካ ቀጣይ ትውልድ ስለ አህጉሪቱ መጻኢ ዕድል አስቀድሞ በድፍረት እያሰበ መሆኑን አስታውሶናል" ብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የወደፊት መሪዎች የአፍሪካ ሕብረት ዋና መሥሪያ ቤትን ጎበኙ፤ ወጣት አእምሮዎች የአፍሪካን የ2063 ርዕይ መረመሩ
Sputnik አፍሪካ
የወደፊት መሪዎች የአፍሪካ ሕብረት ዋና መሥሪያ ቤትን ጎበኙ፤ ወጣት አእምሮዎች የአፍሪካን የ2063 ርዕይ መረመሩ
2026-02-24T19:18+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/18/3351124_0:242:464:590_1920x0_80_0_0_eb0b82e803cd841e52de73a4efa2a0b4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የወደፊት መሪዎች የአፍሪካ ሕብረት ዋና መሥሪያ ቤትን ጎበኙ፤ ወጣት አእምሮዎች የአፍሪካን የ2063 ርዕይ መረመሩ
19:18 24.02.2026 (የተሻሻለ: 19:24 24.02.2026) የወደፊት መሪዎች የአፍሪካ ሕብረት ዋና መሥሪያ ቤትን ጎበኙ፤ ወጣት አእምሮዎች የአፍሪካን የ2063 ርዕይ መረመሩ
ተስፋ የሚጣልባቸው ተማሪዎች ተቋሙን በጎበኙበት ወቅት በአዲስ አበባ የሚገኘው የአፍሪካ ሕብረት ዋና መሥሪያ ቤት አዳራሾች በወጣቶች ጉልበት ደምቀው ውለዋል፤ በጉብኝታቸውም የሕብረቱን ተልዕኮ እና የአጀንዳ 2063 መዳረሻ ግቦችን ተረድተዋል።
ሕብረቱ ባወጣው መግለጫ "የእነሱ የማወቅ ጉጉት፣ ጥልቀት ያላቸው ጥያቄዎች እና ገደብ የለሽ ጉልበት የአፍሪካ ቀጣይ ትውልድ ስለ አህጉሪቱ መጻኢ ዕድል አስቀድሞ በድፍረት እያሰበ መሆኑን አስታውሶናል" ብሏል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X