ፕሬዝዳንት ፑቲን በሩሲያ የቱርክ ስትሪም እና ብሉ ስትሪም የጋዝ ቧንቧ መስመሮች ላይ ሊፈጸም ስለሚችል ጥቃት መረጃ እንዳላቸው አስታወቁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፕሬዝዳንት ፑቲን በሩሲያ የቱርክ ስትሪም እና ብሉ ስትሪም የጋዝ ቧንቧ መስመሮች ላይ ሊፈጸም ስለሚችል ጥቃት መረጃ እንዳላቸው አስታወቁ
ፕሬዝዳንት ፑቲን በሩሲያ የቱርክ ስትሪም እና ብሉ ስትሪም የጋዝ ቧንቧ መስመሮች ላይ ሊፈጸም ስለሚችል ጥቃት መረጃ እንዳላቸው አስታወቁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.02.2026
ሰብስክራይብ

ፕሬዝዳንት ፑቲን በሩሲያ የቱርክ ስትሪም እና ብሉ ስትሪም የጋዝ ቧንቧ መስመሮች ላይ ሊፈጸም ስለሚችል ጥቃት መረጃ እንዳላቸው አስታወቁ

"መቅበዝበዛቸው ከቁጥጥር ውጪ የሆነ ይመስላል። የሰላሙን ሂደት እና ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ለማምጣት የሚደረገውን ጥረት እንዴት እንደሚያደናቅፉ ግራ ገብቷቸዋል" ሲሉ ፕሬዝዳንቱ የሩሲያ የደህንነት አገልግሎት የቦርድ ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።

እ.አ.አ በ2022 ከኖርድ ስትሪምና ኖርድ ስትሪም 2 አራት መስመሮች ውስጥ 3 መፈንዳታቸው የሚታወስ ነው። ስፑትኒክ የነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧዎች ላይ ምን ተፈጠረ? ፣ ከጥቃቶቹ ጀርባ ማን ነበር ሲል የዳሰሰበትን ዘገባ ይመልከቱ።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0