https://amh.sputniknews.africa/20260224/3342585.html
የጥቁር ሕዝቦች ሙሉ ትኩረት የቀደመ ነፃነት እና ክብራቸውን ማስመለስ ላይ ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ የዓለም ፌዴሬሽን ተወካይ
የጥቁር ሕዝቦች ሙሉ ትኩረት የቀደመ ነፃነት እና ክብራቸውን ማስመለስ ላይ ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ የዓለም ፌዴሬሽን ተወካይ
Sputnik አፍሪካ
የጥቁር ሕዝቦች ሙሉ ትኩረት የቀደመ ነፃነት እና ክብራቸውን ማስመለስ ላይ ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ የዓለም ፌዴሬሽን ተወካይ ራስ ወልደ ሥላሴ፣ ዘረኝነት ጥቁሮችን በማኅበራዊ መሰላል ግርጌ እንዲገኙ ማድረጉን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ አፍሪካ... 24.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-24T13:40+0300
2026-02-24T13:40+0300
2026-02-24T13:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/18/3342431_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_76430a44b9e8c7df3f2aaddf1192153f.jpg
የጥቁር ሕዝቦች ሙሉ ትኩረት የቀደመ ነፃነት እና ክብራቸውን ማስመለስ ላይ ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ የዓለም ፌዴሬሽን ተወካይ ራስ ወልደ ሥላሴ፣ ዘረኝነት ጥቁሮችን በማኅበራዊ መሰላል ግርጌ እንዲገኙ ማድረጉን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ አፍሪካ ታሪኳን ለመዘከር ፈቃድ መጠበቅ እንደሌለባትም አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡ "የጥቁሮችን ታሪክ ትርክት የተቆጣጠረው የቀድሞው ባሪያ አሳዳሪ ነው፡፡ ነገር ግን አንበሳው አንዴ ነጻ ወጥቶ ኃይሉን ዳግሞ ሲያገኝ ፤ የራሳችንን እውነተኛ ታሪክ እንተርካለን። እንደ ሥልጣኔ እናት እና አባትነታችን ኃይላችንን መልሰን ለማግኘት መስራት አለብን።"ብለዋል። ጥቁሮች ታሪካቸውን በአንድ ወር ከመዘከር ባለፈ ከኢኮኖሚ ባርነት መላቀቅ እንዳለባቸውም ራስ ወልደ ሥላሴ አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የጥቁር ሕዝቦች ሙሉ ትኩረት የቀደመ ነፃነት እና ክብራቸውን ማስመለስ ላይ ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ የዓለም ፌዴሬሽን ተወካይ
Sputnik አፍሪካ
የጥቁር ሕዝቦች ሙሉ ትኩረት የቀደመ ነፃነት እና ክብራቸውን ማስመለስ ላይ ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ የዓለም ፌዴሬሽን ተወካይ
2026-02-24T13:40+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/18/3342431_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_62f7daff2dc948a85a028a89c1bfcc40.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የጥቁር ሕዝቦች ሙሉ ትኩረት የቀደመ ነፃነት እና ክብራቸውን ማስመለስ ላይ ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ የዓለም ፌዴሬሽን ተወካይ
13:40 24.02.2026 (የተሻሻለ: 13:44 24.02.2026) የጥቁር ሕዝቦች ሙሉ ትኩረት የቀደመ ነፃነት እና ክብራቸውን ማስመለስ ላይ ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ የዓለም ፌዴሬሽን ተወካይ
ራስ ወልደ ሥላሴ፣ ዘረኝነት ጥቁሮችን በማኅበራዊ መሰላል ግርጌ እንዲገኙ ማድረጉን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ አፍሪካ ታሪኳን ለመዘከር ፈቃድ መጠበቅ እንደሌለባትም አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
"የጥቁሮችን ታሪክ ትርክት የተቆጣጠረው የቀድሞው ባሪያ አሳዳሪ ነው፡፡ ነገር ግን አንበሳው አንዴ ነጻ ወጥቶ ኃይሉን ዳግሞ ሲያገኝ ፤ የራሳችንን እውነተኛ ታሪክ እንተርካለን። እንደ ሥልጣኔ እናት እና አባትነታችን ኃይላችንን መልሰን ለማግኘት መስራት አለብን።"ብለዋል።
ጥቁሮች ታሪካቸውን በአንድ ወር ከመዘከር ባለፈ ከኢኮኖሚ ባርነት መላቀቅ እንዳለባቸውም ራስ ወልደ ሥላሴ አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X