እንግሊዝ እና ፈረንሳይ ለዩክሬን ኒውክሌር መሣሪያ የማስታጠቅ ዕቅዳቸው አስመልክቶ የወጣው መረጃ በቀጣዩ ዙር የዩክሬን ድርድር ላይ ከግምት ውስጥ ይገባል - ክሬምሊን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱእንግሊዝ እና ፈረንሳይ ለዩክሬን ኒውክሌር መሣሪያ የማስታጠቅ ዕቅዳቸው አስመልክቶ የወጣው መረጃ በቀጣዩ ዙር የዩክሬን ድርድር ላይ ከግምት ውስጥ ይገባል - ክሬምሊን
እንግሊዝ እና ፈረንሳይ ለዩክሬን ኒውክሌር መሣሪያ የማስታጠቅ ዕቅዳቸው አስመልክቶ የወጣው መረጃ በቀጣዩ ዙር የዩክሬን ድርድር ላይ ከግምት ውስጥ ይገባል - ክሬምሊን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.02.2026
ሰብስክራይብ

እንግሊዝ እና ፈረንሳይ ለዩክሬን ኒውክሌር መሣሪያ የማስታጠቅ ዕቅዳቸው አስመልክቶ የወጣው መረጃ በቀጣዩ ዙር የዩክሬን ድርድር ላይ ከግምት ውስጥ ይገባል - ክሬምሊን

የአዲስ ዙር ድርድር ትክክለኛ ቀን ለመቁረጥ ገና ከስምምነት አልተደረሰም ያሉት የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ፣ ሞስኮ የሚቀጥል ውይይት እንደሚኖር ተስፋ ታደርጋለች ብለዋል፡፡

ዛሬ ቀደም ሲል፣ የሩሲያ የውጭ ደህነት አገልግሎት እንግሊዝ እና ፈረንሳይ ለኪዬቭ የኒውክሌር መሣሪያዎችን ለማስተላለፍ ማቀዳቸውን አጋልጧል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0