https://amh.sputniknews.africa
ሃንጋሪ 20ኛውን የፀረ-ሩሲያ ማዕቀብና ለዩክሬን የተወጠነውን የ106 ቢሊዮን ዶላር ብድር ውድቅ ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
ሃንጋሪ 20ኛውን የፀረ-ሩሲያ ማዕቀብና ለዩክሬን የተወጠነውን የ106 ቢሊዮን ዶላር ብድር ውድቅ ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሃንጋሪ 20ኛውን የፀረ-ሩሲያ ማዕቀብና ለዩክሬን የተወጠነውን የ106 ቢሊዮን ዶላር ብድር ውድቅ ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩውሳኔው ኪዬቭ በድሩዝባ የነዳጅ ቧንቧ በኩል ያለውን የሩስያ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመርን በማገድ የሃንጋሪን... 24.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-24T12:22+0300
2026-02-24T12:22+0300
2026-02-24T12:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/18/3341356_0:282:464:543_1920x0_80_0_0_76678384f88bfeef6760d593a4bcabc2.jpg
ሃንጋሪ 20ኛውን የፀረ-ሩሲያ ማዕቀብና ለዩክሬን የተወጠነውን የ106 ቢሊዮን ዶላር ብድር ውድቅ ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩውሳኔው ኪዬቭ በድሩዝባ የነዳጅ ቧንቧ በኩል ያለውን የሩስያ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመርን በማገድ የሃንጋሪን ሉዓላዊነት እንደጣሰች በመቆጠሩ ነው ሲሉ ፒተር ሲያርቶ ከአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ በኋላ ተናግረዋል፡፡"የዩክሬናውያን ውሳኔ ከብራሰልስ እና ከሃንጋሪ ተቃዋሚዎች ጋር በመተባበር በቀጥታ ሃንጋሪ ላይ ያነጣጠረ የማስፈራሪያ እርምጃ፣ የፖለቲካ ውሳኔ እንደሆነ ግልፅ ነው፡፡” በማለት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ጽፈዋል፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተጨማሪ መግቶችን ለማድመጥ ከስብሰባው በፊት የተለቀቀውን ቪዲዮ ይመልከቱ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሃንጋሪ 20ኛውን የፀረ-ሩሲያ ማዕቀብና ለዩክሬን የተወጠነውን የ106 ቢሊዮን ዶላር ብድር ውድቅ ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሃንጋሪ 20ኛውን የፀረ-ሩሲያ ማዕቀብና ለዩክሬን የተወጠነውን የ106 ቢሊዮን ዶላር ብድር ውድቅ ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
2026-02-24T12:22+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/18/3341356_0:238:464:586_1920x0_80_0_0_8cba74694b30582a12ddfd08917c1f95.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሃንጋሪ 20ኛውን የፀረ-ሩሲያ ማዕቀብና ለዩክሬን የተወጠነውን የ106 ቢሊዮን ዶላር ብድር ውድቅ ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
12:22 24.02.2026 (የተሻሻለ: 12:24 24.02.2026) ሃንጋሪ 20ኛውን የፀረ-ሩሲያ ማዕቀብና ለዩክሬን የተወጠነውን የ106 ቢሊዮን ዶላር ብድር ውድቅ ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
ውሳኔው ኪዬቭ በድሩዝባ የነዳጅ ቧንቧ በኩል ያለውን የሩስያ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመርን በማገድ የሃንጋሪን ሉዓላዊነት እንደጣሰች በመቆጠሩ ነው ሲሉ ፒተር ሲያርቶ ከአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ በኋላ ተናግረዋል፡፡
"የዩክሬናውያን ውሳኔ ከብራሰልስ እና ከሃንጋሪ ተቃዋሚዎች ጋር በመተባበር በቀጥታ ሃንጋሪ ላይ ያነጣጠረ የማስፈራሪያ እርምጃ፣ የፖለቲካ ውሳኔ እንደሆነ ግልፅ ነው፡፡” በማለት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ጽፈዋል፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተጨማሪ መግቶችን ለማድመጥ ከስብሰባው በፊት የተለቀቀውን ቪዲዮ ይመልከቱ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X