የቀድሞው ልዑል አንድሪው ከኤፕስታይን ጋር ባላቸው ግንኙነት የተፈጠረው ቅሌት 'የእብዶች ትርዒት' ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየቀድሞው ልዑል አንድሪው ከኤፕስታይን ጋር ባላቸው ግንኙነት የተፈጠረው ቅሌት 'የእብዶች ትርዒት' ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
የቀድሞው ልዑል አንድሪው ከኤፕስታይን ጋር ባላቸው ግንኙነት የተፈጠረው ቅሌት 'የእብዶች ትርዒት' ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.02.2026
ሰብስክራይብ

የቀድሞው ልዑል አንድሪው ከኤፕስታይን ጋር ባላቸው ግንኙነት የተፈጠረው ቅሌት 'የእብዶች ትርዒት' ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ

“አሁን በእንግሊዝ እየሆነ ያለውን ነገር ተመልከቱ። ይህ በእውነትም አንዳች አይነት የእብዶች ትርዒት ነው፡፡” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ለሩሲያ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡

ቃል አቀባይዋ አክለውም፣ ቅሌቱ በንጉሣዊ ቤተሰብ አባል ላይ ብቻ ያተኮረ ሳይሆን፣ “ውሳኔዎችን ከማሳለፍ ባለፈ በእንግሊዝ የሀገር ውስጥና የውጭ ጉዳይ ፖሊሲዎችን የመምራት ሥልጣን በነበራቸው፣ በፋይናንስ ውሳኔዎች ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ በሚያሳድሩ እና የሕዝብ አስተያየትን በመቅረጽ ረገድ ትልቅ ሚና በነበራቸው ሰው ላይ ነው” በማለት ጉዳዩን አፅንኦት ሰጥተውታል፡፡

የቀድሞው ልዑል ከጄፍሪ ኤፕስታይን ጋር የነበራቸውን ግንኙነት አስመልክቶ ዛካሮቫ ሲያብራሩ፣ ሁሉም የእንግሊዝ የመረጃ ድርጅቶች እና የደህንነት ተቋማት ስለ ልዑሉ ድርጊት ያውቁ እንደነበርና እንደደበቁት ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0