https://amh.sputniknews.africa
የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ እና የቡሩንዲ ድንበር ከሁለት ወራት መዘጋት በኋላ መከፈቱ ተዘገበ
የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ እና የቡሩንዲ ድንበር ከሁለት ወራት መዘጋት በኋላ መከፈቱ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ እና የቡሩንዲ ድንበር ከሁለት ወራት መዘጋት በኋላ መከፈቱ ተዘገበ የሁለቱ ሀገራት ባለሥልጣናት በጋቱምባ የድንበር ኬላ በኩል የሚደረገው ድንበር ተሻጋሪ እንቅስቃሴ በመደበኛ አሰራር እንዲቀጥል መስማማታቸውን፣ የአካባቢው... 23.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-23T18:12+0300
2026-02-23T18:12+0300
2026-02-23T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/17/3337327_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_60424bf97ad08ca722880a34360bd874.jpg
የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ እና የቡሩንዲ ድንበር ከሁለት ወራት መዘጋት በኋላ መከፈቱ ተዘገበ የሁለቱ ሀገራት ባለሥልጣናት በጋቱምባ የድንበር ኬላ በኩል የሚደረገው ድንበር ተሻጋሪ እንቅስቃሴ በመደበኛ አሰራር እንዲቀጥል መስማማታቸውን፣ የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን የፍልሰት ባለስልጣናትን መግለጫ ጠቅሰው ዘግበዋል።ባለስልጣናቱ፣ "አሁን ላይ ቡሩንዲ ውስጥ የሚገኙ ሰዎች በዛሬው ዕለት ሙሉ በሙሉ በሰላም መሻገር ይችላሉ" ብለዋል። የብሩንዲ ባለስልጣናት የጋቱምባ የድንበር ኬላን የዘጉት ባለፈው ታህሳስ 1 የኤም-23 አማፂያን በምስራቃዊ ኮንጎ የምትገኘውን የኡቪራ ከተማን መቆጣጠራቸውን ተከትሎ ነው፡፡ ይህም በሁለቱም ወገን ላሉ ማኅበረሰቦች ወሳኝ የሆነውን የንግድ መስመር አስተጓጉሎ ቆይቷል። የኮንጎ ጦር በጥር ወር የኡቪራን ከተማ መልሶ መቆጣጠሩ ይታወሳል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ እና የቡሩንዲ ድንበር ከሁለት ወራት መዘጋት በኋላ መከፈቱ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ እና የቡሩንዲ ድንበር ከሁለት ወራት መዘጋት በኋላ መከፈቱ ተዘገበ
2026-02-23T18:12+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/17/3337327_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_28ae98607839a6cd66ebc860c079ccd9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ እና የቡሩንዲ ድንበር ከሁለት ወራት መዘጋት በኋላ መከፈቱ ተዘገበ
18:12 23.02.2026 (የተሻሻለ: 18:14 23.02.2026) የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ እና የቡሩንዲ ድንበር ከሁለት ወራት መዘጋት በኋላ መከፈቱ ተዘገበ
የሁለቱ ሀገራት ባለሥልጣናት በጋቱምባ የድንበር ኬላ በኩል የሚደረገው ድንበር ተሻጋሪ እንቅስቃሴ በመደበኛ አሰራር እንዲቀጥል መስማማታቸውን፣ የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን የፍልሰት ባለስልጣናትን መግለጫ ጠቅሰው ዘግበዋል።
ባለስልጣናቱ፣ "አሁን ላይ ቡሩንዲ ውስጥ የሚገኙ ሰዎች በዛሬው ዕለት ሙሉ በሙሉ በሰላም መሻገር ይችላሉ" ብለዋል።
የብሩንዲ ባለስልጣናት የጋቱምባ የድንበር ኬላን የዘጉት ባለፈው ታህሳስ 1 የኤም-23 አማፂያን በምስራቃዊ ኮንጎ የምትገኘውን የኡቪራ ከተማን መቆጣጠራቸውን ተከትሎ ነው፡፡ ይህም በሁለቱም ወገን ላሉ ማኅበረሰቦች ወሳኝ የሆነውን የንግድ መስመር አስተጓጉሎ ቆይቷል። የኮንጎ ጦር በጥር ወር የኡቪራን ከተማ መልሶ መቆጣጠሩ ይታወሳል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X