በአፍሪካ ቀላል የሸቀጥ እና አገልግሎት ዝውውር ሥርዓት መዘርጋት ይገባል - የኬንያ የኢንዱስትሪ መምሪያ ዋና ጸሐፊ

ሰብስክራይብ

በአፍሪካ ቀላል የሸቀጥ እና አገልግሎት ዝውውር ሥርዓት መዘርጋት ይገባል - የኬንያ የኢንዱስትሪ መምሪያ ዋና ጸሐፊ

የአኅጉሪቱን የእርስ በእርስ ንግድ ለማሳደግ አገራት አስቻይ ሁኔታዎችን በመፍጠር ረገድ ተቀራርበው መስራት እንዳለባቸው ዶ/ር ጁማ ሙክዋና ባለፈው ሳምንት በአዲስ አበባ ከተካሄደው 9ኛው የአፍሪካ ቢዝነስ ፎረም ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ዋና ጸሐፊው፣ በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ አገራት መካከል ያለው የንግድ ልውውጥ 17 በመቶ ገደማ ብቻ ነው። አፍሪካ 1.4 ቢሊዮን የሚደርስ ሕዝብ አላት። ይህን ግዙፍ ገበያ መድረስ አለብን።" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0