https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን የግማሽ ዓመት ገቢው የ242 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ገለጸ
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን የግማሽ ዓመት ገቢው የ242 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን የግማሽ ዓመት ገቢው የ242 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ገለጸባለሥልጣኑ፣ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ውስጥ ከ3.4 ቢሊዮን ብር በላይ ሰብስቧል፤ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ242... 23.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-23T16:15+0300
2026-02-23T16:15+0300
2026-02-23T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/17/3336437_0:30:800:480_1920x0_80_0_0_15efef2c7a9917c0593d571872243a15.jpg
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን የግማሽ ዓመት ገቢው የ242 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ገለጸባለሥልጣኑ፣ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ውስጥ ከ3.4 ቢሊዮን ብር በላይ ሰብስቧል፤ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ242 በመቶ ጭማሪ እንዳለው አስታውቋል፡፡ አጠቃላይ የሥራ አፈጻጸሙ 93 በመቶ ደርሷል።ለገቢው ዕድገት ዋነኛው ምክንያት የተሳፋሪዎች ፍሰት ሲሆን፣ 7 ሚሊዮን ዓለም አቀፍ እና 1.69 ሚሊዮን የአገር ውስጥ ተሳፋሪዎችን በማስተናገድ የዕቅዱን 94.4 በመቶ ማሳካቱን በሪፖርት ይፋ አድርጓል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/17/3336437_60:0:740:510_1920x0_80_0_0_db05c5228a7efcdb94fa6f88444d5d54.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን የግማሽ ዓመት ገቢው የ242 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ገለጸ
16:15 23.02.2026 (የተሻሻለ: 16:24 23.02.2026) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን የግማሽ ዓመት ገቢው የ242 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ገለጸ
ባለሥልጣኑ፣ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ውስጥ ከ3.4 ቢሊዮን ብር በላይ ሰብስቧል፤ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ242 በመቶ ጭማሪ እንዳለው አስታውቋል፡፡ አጠቃላይ የሥራ አፈጻጸሙ 93 በመቶ ደርሷል።
ለገቢው ዕድገት ዋነኛው ምክንያት የተሳፋሪዎች ፍሰት ሲሆን፣ 7 ሚሊዮን ዓለም አቀፍ እና 1.69 ሚሊዮን የአገር ውስጥ ተሳፋሪዎችን በማስተናገድ የዕቅዱን 94.4 በመቶ ማሳካቱን በሪፖርት ይፋ አድርጓል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X