ጥቁሮች አሁንም በኢኮኖሚ ባርነት ውስጥ ናቸው - የኢትዮጵያ የዓለም ፌዴሬሽን ተወካይ

ሰብስክራይብ

ጥቁሮች አሁንም በኢኮኖሚ ባርነት ውስጥ ናቸው - የኢትዮጵያ የዓለም ፌዴሬሽን ተወካይ

ራስ ወልደ ሥላሴ፣ 'የጥቁሮች ወር' በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ 'እጅግ አስከፊውን ጭፍጨፋ' የፈጸሙ አካላት፤ ለጥቁር ህዝቦች ዕውቅና እንደሚሰጡ ለማስመሰል የዘረጉት መታሰቢያ መሆኑን ይናገራሉ።

ተወካዩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ "ትልቋ ባሪያ አሳዳሪ አገር አሜሪካ ነበረች። የዓመቱን አጭር እና በአገሪቱ ቀዝቃዛውን ወር ፌብራሪን (የካቲትን) የጥቁሮች ታሪክ ወር ብላ ማወጇ፤ ካሳ የመክፈል የማስመሰል ሂደት አካል ነው። ሰንሰለቱን አንስተውታል ሆኖም እኛ አሁንም የኢኮኖሚ ባሪያዎች ነን።" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0