https://amh.sputniknews.africa/20260223/3335926.html
ብድር እና ድጋፍ አፍሪካን እንደማይለውጥ በተጨባጭ ታይቷል - የናይጄሪያ ንግድ፣ ኢንዱስትሪ፣ ማዕድን እና ግብርና ምክር ቤቶች ማኅበር
ብድር እና ድጋፍ አፍሪካን እንደማይለውጥ በተጨባጭ ታይቷል - የናይጄሪያ ንግድ፣ ኢንዱስትሪ፣ ማዕድን እና ግብርና ምክር ቤቶች ማኅበር
Sputnik አፍሪካ
ብድር እና ድጋፍ አፍሪካን እንደማይለውጥ በተጨባጭ ታይቷል - የናይጄሪያ ንግድ፣ ኢንዱስትሪ፣ ማዕድን እና ግብርና ምክር ቤቶች ማኅበር አኅጉሪቱ ክፍለ ኢኮኖሚዎቿን አስተሳስራ በራሷ የመልማት አቅሟን ማሳደግ እንዳለባት የማኅበሩ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት... 23.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-23T14:59+0300
2026-02-23T14:59+0300
2026-02-23T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/17/3335772_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_039f47b292c7775d430939296bcf37ec.jpg
ብድር እና ድጋፍ አፍሪካን እንደማይለውጥ በተጨባጭ ታይቷል - የናይጄሪያ ንግድ፣ ኢንዱስትሪ፣ ማዕድን እና ግብርና ምክር ቤቶች ማኅበር አኅጉሪቱ ክፍለ ኢኮኖሚዎቿን አስተሳስራ በራሷ የመልማት አቅሟን ማሳደግ እንዳለባት የማኅበሩ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኤሚ ሜምብሬህ-ኦታጂ ባለፈው ሳምንት በአዲስ አበባ ከተካሄደው 9ኛው የአፍሪካ ቢዝነስ ፎረም ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "አብዛኞቹ የአፍሪካ አገራት ነፃነታቸውን ካገኙበት ጊዜ አንስቶ እርዳታዎችን ሲያገኙ ቆይተዋል። ሆኖም በዚህ ሁሉ ሂደት ውስጥ የሚፈለገው ለውጥ አልመጣም። አፍሪካ ያላትን የ1.5 ቢሊዮን ህዝብ የገበያ አቅም በአግባቡ መጠቀም አለባት።" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ብድር እና ድጋፍ አፍሪካን እንደማይለውጥ በተጨባጭ ታይቷል - የናይጄሪያ ንግድ፣ ኢንዱስትሪ፣ ማዕድን እና ግብርና ምክር ቤቶች ማኅበር
Sputnik አፍሪካ
ብድር እና ድጋፍ አፍሪካን እንደማይለውጥ በተጨባጭ ታይቷል - የናይጄሪያ ንግድ፣ ኢንዱስትሪ፣ ማዕድን እና ግብርና ምክር ቤቶች ማኅበር
2026-02-23T14:59+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/17/3335772_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_476fb2baa2e01274850432c0d13ac603.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ብድር እና ድጋፍ አፍሪካን እንደማይለውጥ በተጨባጭ ታይቷል - የናይጄሪያ ንግድ፣ ኢንዱስትሪ፣ ማዕድን እና ግብርና ምክር ቤቶች ማኅበር
14:59 23.02.2026 (የተሻሻለ: 15:04 23.02.2026) ብድር እና ድጋፍ አፍሪካን እንደማይለውጥ በተጨባጭ ታይቷል - የናይጄሪያ ንግድ፣ ኢንዱስትሪ፣ ማዕድን እና ግብርና ምክር ቤቶች ማኅበር
አኅጉሪቱ ክፍለ ኢኮኖሚዎቿን አስተሳስራ በራሷ የመልማት አቅሟን ማሳደግ እንዳለባት የማኅበሩ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኤሚ ሜምብሬህ-ኦታጂ ባለፈው ሳምንት በአዲስ አበባ ከተካሄደው 9ኛው የአፍሪካ ቢዝነስ ፎረም ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"አብዛኞቹ የአፍሪካ አገራት ነፃነታቸውን ካገኙበት ጊዜ አንስቶ እርዳታዎችን ሲያገኙ ቆይተዋል። ሆኖም በዚህ ሁሉ ሂደት ውስጥ የሚፈለገው ለውጥ አልመጣም። አፍሪካ ያላትን የ1.5 ቢሊዮን ህዝብ የገበያ አቅም በአግባቡ መጠቀም አለባት።" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X