የናይል ተፋሰስ ከፍተኛ የመስኖ ልማት አቅም የምግብ ሉዓላዊነትን እውን ለማድረግ ወሳኝ ነው - የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየናይል ተፋሰስ ከፍተኛ የመስኖ ልማት አቅም የምግብ ሉዓላዊነትን እውን ለማድረግ ወሳኝ ነው - የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር
የናይል ተፋሰስ ከፍተኛ የመስኖ ልማት አቅም የምግብ ሉዓላዊነትን እውን ለማድረግ ወሳኝ ነው - የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.02.2026
ሰብስክራይብ

የናይል ተፋሰስ ከፍተኛ የመስኖ ልማት አቅም የምግብ ሉዓላዊነትን እውን ለማድረግ ወሳኝ ነው - የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር

ሚኒስትሩ ሃብታሙ ኢተፋ፣ 'የናይል ድምጽ፡ በውሃ አስተዳደር ማኅበረሰቡን በተለይም ወጣቶችና ሴቶችን ማሳተፍ' በሚል መሪ ሀሳብ በደቡብ ሱዳን ጁባ በተከበረው የናይል ተፋሰስ ትብብር ቀን ላይ ናይል ቀጣናዊ ትብብርን የማጠናከር ግዙፍ አቅም አለው ሲሉ ተናግረዋል፡፡

ናይል፣ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት ያለው አቅም የንግድ ግንኙነትን ጨምሮ ቀጣናዊ ትስስርን እንደሚያጠናክር አፅኖት የሰጡት ሚኒስትሩ፣ በተባበረ ክንድ በተፋሰሱ ላይ ኢንቨስት ማድረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።

አክለውም፣ በቀጣናው በተደጋጋሚ የሚከሰተውን ድርቅና የጎርፍ አደጋ መቋቋም የሚያስችል አቅም መገንባት ይቻላል ብለዋል፡፡

የአየር ንብረት ለውጥ ጫና በተከሰተበት በአሁኑ ወቅት የግብርናውን የዝናብ ጥገኝነት በመቀነስ ዘላቂ ልማትን ማረጋገጥ እንደሚቻል አብራርተዋል ሲል ሚኒስቴሩ አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0