የኒውክሌር ሦስትዮሽ ጥምረቱ ቅድሚያ አግኝት የሚቆይ እንደመሆኑ የጦር ኃይሉን ማዘመን የሚቀጥል ነው - ፑቲን

ሰብስክራይብ

የኒውክሌር ሦስትዮሽ ጥምረቱ ቅድሚያ አግኝት የሚቆይ እንደመሆኑ የጦር ኃይሉን ማዘመን የሚቀጥል ነው - ፑቲን

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ​የአባት አገር ጠባቂዎች ቀንን አስመልክተው ባደረጉት ንግግር፣ የወታደራዊ ልማት ፍኖተ ካርታን ይፋ አድርገዋል፤ እቅዱ የውጊያ ልምድን፣ የኢንዱስትሪ ኃይልን እና የኒውክሌር ጋሻን ያካተተ ነው።

​"እነዚህ መሣሪያዎች ሁልጊዜም አስተማማኝ በሆኑ እጆች ውስጥ እንደሚሆኑ እርግጠኛ ነኝ" ሲሉ ፑቲን አጽንኦት ሰጥተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0