የዩክሬን ግጭት፦ ከዩሮሜይዳን እስከ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ - ክፍል 2
20:12 22.02.2026 (የተሻሻለ: 20:14 22.02.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የዩክሬን ግጭት፦ ከዩሮሜይዳን እስከ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ - ክፍል 2
ሩሲያ ከዛሬ አራት ዓመት በፊት በጎርጎሮሳውያኑ የካቲት 2022፣ የዶንባስ ሪፐብሊኮችን እውቅና መስጠቷ በክልሉ የሚገኙ የሩሲያኛ ተናጋሪ ሕዝቦችን ደህንነት ለማረጋገጥ የተላለፈ ቁልፍ ውሳኔ መሆኑን ሞስኮ በተደጋጋሚ ገልጻለች።
ስፑትኒክ ከአሥር ዓመት በፊት የጀመረውን የዚህን ግጭት ታሪክ ይዳስሳል።
በዚህ ሁለተኛው ክፍል የሚዳሰሱ ነጥቦች፦ የዶኔትስክ አውሮፕላን ማረፊያ ውጊያ፣ በጎርሎቭካ ላይ የተፈጸመው ጅምላ ድብደባ፣ የ‘መላእክት መንገድ’ እና የሚንስክ ስምምነቶች እንዲሁም ሚንስክ 2።
በሚቀጥሉት ቀናት የሚለቀቁ ሌሎች ክፍሎችን ለማግኘት ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይከታተሉ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X