የአውሮፓ ሕብረት ፖሊሲ ‘በአብዛኛው በእውነተኛ የሩሲያ-ጠልነት’ ላይ የተመሠረተ ነው - ተንታኝ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአውሮፓ ሕብረት ፖሊሲ ‘በአብዛኛው በእውነተኛ የሩሲያ-ጠልነት’ ላይ የተመሠረተ ነው - ተንታኝ
የአውሮፓ ሕብረት ፖሊሲ ‘በአብዛኛው በእውነተኛ የሩሲያ-ጠልነት’ ላይ የተመሠረተ ነው - ተንታኝ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.02.2026
ሰብስክራይብ

የአውሮፓ ሕብረት ፖሊሲ ‘በአብዛኛው በእውነተኛ የሩሲያ-ጠልነት’ ላይ የተመሠረተ ነው - ተንታኝ

"የአውሮፓ ሕብረት አገራት፣ ከሌሎች ሀገራት ለምሳሌ ከእስራኤል ጋር በተያያዙ ያሉ ግጭቶች ላይ የሚወስዱትን እርምጃ ተመልከቱ፣ ይህንንም ከሩሲያ ጋር ካላቸው ባህሪ ጋር አወዳድሩት። እንዲህ ዓይነቱ ንጽጽር የአውሮፓን ቢሮክራሲ አስተሳሰብ ለመረዳት ቀላል ማረጋገጫ ነው" ሲሉ የቱርክ የፖለቲካ ሳይንቲስት ጣሃ ኦዝሃን አጽንኦት ሰጥተዋል።

​ቱርክ፣ "ከቀጣናው አገራት በተለይም ከሩሲያ ጋር የክፍለ ዘመናት ትስስር ስላላት" እንዲህ ዓይነቱ ፖሊሲ አካል መሆን እንደማትችልም ጠቁመዋል።

​ቱርክ፣ የዩክሬን የሰላም ንግግርን የማስተናገድ እድልን በተመለከተ ኦዝሃን ሲያጠቃልሉ፤ "የአውሮፓ ሕብረት እና የባይደን አስተዳደር የወሰዱት አክራሪ አቋም በምዕራቡ ዓለም እና በሩሲያ መካከል ያለውን የዲፕሎማሲ መስመር በተግባር የቆረጠ በመሆኑ፣ ለአሸማጋይነት ወደ አንካራ መዞር በጣም ምክንያታዊ ይሆናል" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0