የማሊ ጦር በሀገሪቱ ደቡባዊ ክፎል ያንፎሊላ በፈጸመው የአየር ጥቃት 50 የሚሆኑ አሸባሪዎችን ደመሰሰ

ሰብስክራይብ

የማሊ ጦር በሀገሪቱ ደቡባዊ ክፎል ያንፎሊላ በፈጸመው የአየር ጥቃት 50 የሚሆኑ አሸባሪዎችን ደመሰሰ

​ ከሁለት ቀናት በፊት በተካሄደው የአየር ላይ ቅኝት ተልዕኮ፣ በአንድ የውሃ አካል አቅራቢያ ጥቃት መፈጸሙንና በወቅቱም የታጣቂዎቹ ትጥቅና ቁሳቁስ መውደሙን የማሊ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።

ከማህበራዊ የትስስር ገፆች የተገኙ ምስሎች

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0