#viral | የተፈታኞች ማዕበል - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት በሺዎች በሚቆጠሩ የፈተና ወረፋ ጠባቂዎች ተጥለቀለቀ
13:13 22.02.2026 (የተሻሻለ: 13:44 22.02.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
#viral | የተፈታኞች ማዕበል - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት በሺዎች በሚቆጠሩ የፈተና ወረፋ ጠባቂዎች ተጥለቀለቀ
በአዲስ አበባ ብቻ ከ12 ሺህ 600 በላይ ተመዝጋቢዎች በትናንትናው ዕለት በጠዋት እና ከሠዓት ፈረቃዎች የጽሑፍ ፈተናቸውን እንዲወስዱ ጥሪ እንደተደረገላቸው የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ሙሉ ወጪው በአየር መንገዱ የሚሸፈነውን የማርኬቲንግ ሥልጠና ለመውሰድ በመላው ሃገሪቱ ከ27 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለፈተና ይቀመጣሉ ተብሏል፡፡
ይህ ፈተና ከአዲስ አበባ በተጨማሪ በበርካታ የክልል ከተሞች በእኩል ሰዓት የተሰጠ መሆኑን አየር መንገዱ አረጋግጧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X