የፈረንሳይ ወታደሮች በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መታየታቸው ጥያቄ አስነሳ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየፈረንሳይ ወታደሮች በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መታየታቸው ጥያቄ አስነሳ
የፈረንሳይ ወታደሮች በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መታየታቸው ጥያቄ አስነሳ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.02.2026
ሰብስክራይብ

የፈረንሳይ ወታደሮች በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መታየታቸው ጥያቄ አስነሳ

የፈረንሳይ መኮንኖች በሶፖ ክልል ዋና ከተማ ኪሳንጋኒ ሲንቀሳቀሱ የሚያሳይ ምሥል በማኅበራዊ ሚዲያዎች መሠራጨቱን ተከትሎ በሀገሪቱ የሚገኘው የየፈረንሳይ ኤምባሲ ምላሽ ለመስጠት ተገዷል።

በምላሹም ስምሪቱ የሁለትዮሽ ወታደራዊ ትብብር ፕሮግራም አካል መሆኑን አብራርቷል።

ሥልጠናው በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግዛት ውስጥ በሚደረጉ የውጊያ ኦፕሬሽኖች የፈረንሳይ ወታደሮችን ተሳትፎ እንደማያካትት የፈረንሳይ ዲፕሎማት አረጋግጠዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየፈረንሳይ ወታደሮች በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መታየታቸው ጥያቄ አስነሳ
የፈረንሳይ ወታደሮች በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መታየታቸው ጥያቄ አስነሳ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.02.2026
አዳዲስ ዜናዎች
0