https://amh.sputniknews.africa
በ1953 ዓ.ም የተቋቋመው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት ምስረታ በዓል እየተከበረ ነው
በ1953 ዓ.ም የተቋቋመው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት ምስረታ በዓል እየተከበረ ነው
Sputnik አፍሪካ
በ1953 ዓ.ም የተቋቋመው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት ምስረታ በዓል እየተከበረ ነው"ስድስት አስርት ዓመታትን የተሻገርው ይህ ዕዝ በተለያዩ የውጊያ አውዶች በመሠማራት በደምና በአጥንቱ ታሪክ ሲፅፍ ቆይቷል" ሲሉ የዕዙ... 20.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-20T19:11+0300
2026-02-20T19:11+0300
2026-02-20T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/14/3313256_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_6e8babb60449b97994562f4860a9ee7b.jpg
በ1953 ዓ.ም የተቋቋመው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት ምስረታ በዓል እየተከበረ ነው"ስድስት አስርት ዓመታትን የተሻገርው ይህ ዕዝ በተለያዩ የውጊያ አውዶች በመሠማራት በደምና በአጥንቱ ታሪክ ሲፅፍ ቆይቷል" ሲሉ የዕዙ ምክትል አዛዥ ለኦፕሬሽናል ሜጀር ጀነራል አበባው ሰይድ ዛሬ በሀዋሳ ከተማ በተካሄደ መርኃ-ግብር ላይ መናገራቸውን መከላከያ ሠራዊት በማኅበራዊ ገጹ ገልጿል፡፡የምስረታ በዓል አከባበሩ የካቲት 7 የጀመረ ሲሆን እስከ የካቲት 15 ቀን በተለያዩ መርኃ-ግብሮች ይቆያል፡፡ በተያያዘም የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በዛሬው ዕለት ይፋ የተደረገውን የዕዙን አዲስ አርማ መርቀዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/14/3313256_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_e428fe2dacac438b256d877dbe58d3bc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በ1953 ዓ.ም የተቋቋመው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት ምስረታ በዓል እየተከበረ ነው
19:11 20.02.2026 (የተሻሻለ: 19:24 20.02.2026) በ1953 ዓ.ም የተቋቋመው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት ምስረታ በዓል እየተከበረ ነው
"ስድስት አስርት ዓመታትን የተሻገርው ይህ ዕዝ በተለያዩ የውጊያ አውዶች በመሠማራት በደምና በአጥንቱ ታሪክ ሲፅፍ ቆይቷል" ሲሉ የዕዙ ምክትል አዛዥ ለኦፕሬሽናል ሜጀር ጀነራል አበባው ሰይድ ዛሬ በሀዋሳ ከተማ በተካሄደ መርኃ-ግብር ላይ መናገራቸውን መከላከያ ሠራዊት በማኅበራዊ ገጹ ገልጿል፡፡
የምስረታ በዓል አከባበሩ የካቲት 7 የጀመረ ሲሆን እስከ የካቲት 15 ቀን በተለያዩ መርኃ-ግብሮች ይቆያል፡፡
በተያያዘም የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በዛሬው ዕለት ይፋ የተደረገውን የዕዙን አዲስ አርማ መርቀዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X