ሦስት ዓመት የፈጀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የሠራተኛ ማኅበሩ ድርድር በስምምነት ተጠናቀቀ

ሰብስክራይብ

ሦስት ዓመት የፈጀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የሠራተኛ ማኅበሩ ድርድር በስምምነት ተጠናቀቀ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የግሩፑ የሠራተኛ ማኅበር 11ኛውን የሕብረት ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው፤ ስምምነቱ ለአየር መንገዱ ትርፋማነት የጎላ ፋይዳ እንዳለው ገልጸዋል ሲል የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግቧል፡፡

አዲሱ የሕብረት ስምምነት ሁሉንም ሠራተኛ ተጠቃሚ እንደሚያደርግ እና የኢንዱስትሪ ሰላም እንደሚያሰፍንም በንግግራቸው አንስተዋል፡፡

“አየር መንገዳችን ብዙ ትላልቅ ፕሮጀክቶች ወጥኖ በመንቀሳቀስ ላይ ነው። ብዙ ህልሞችን አሳክተናል። ይህ ሊሳካ የቻለው ሠራተኞች እና ማኔጅመንቱ አንድ ሆነን መሥራት በመቻላችን ነው። መጪው ጊዜ ለድርጅታችን ብሩህ ነው፡፡”

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሦስት ዓመት የፈጀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የሠራተኛ ማኅበሩ ድርድር በስምምነት ተጠናቀቀ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሦስት ዓመት የፈጀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የሠራተኛ ማኅበሩ ድርድር በስምምነት ተጠናቀቀ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0