ቡርኪና ፋሶ በ2025 በወባ በሽታ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በ48 በመቶ መቀነሱን አስታወቀች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቡርኪና ፋሶ በ2025 በወባ በሽታ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በ48 በመቶ መቀነሱን አስታወቀች
ቡርኪና ፋሶ በ2025 በወባ በሽታ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በ48 በመቶ መቀነሱን አስታወቀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.02.2026
ሰብስክራይብ

ቡርኪና ፋሶ በ2025 በወባ በሽታ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በ48 በመቶ መቀነሱን አስታወቀች

"ይህ ታይቶ የማይታወቅ ውጤት ብሔራዊ አመራር እና የተጠናከረ አስተዳደር በወባ በሽታ ትግል ላይ ያመጣውን አስተዋጽኦ የሚያንፀባርቅ ነው" ሲሉ የጤና ሚኒስትሩ ሮበርት ሉሲየን ዣን ክሎድ ካርጎውጎ ገልጸዋል።

ሚኒስትሩ እንዳመለከቱት በወባ በሽታ ምክንያት የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እ.ኤ.አ በ2024 ከነበረበት 3,523 በ2025 ወደ 1,900 ዝቅ ብሏል።

በበሽታው የመያዝ መጠንም በ2024 ከነበረበት 10 ሚሊዮን 805 ሺህ በ2025 ወደ ሰባት ሚሊዮን 329 ሺህ ወርዶ በ32 በመቶ ቀንሷል። ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች ከሆኑ ሕፃናት መካከል ደግሞ በበሽታው የመያዝ ቁጥር ከአንድ ሚሊዮን 900 ሺህ በላይ መቀነሱ ተገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0