https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ ወደ ማዳጋስካር የምትልከውን የግብርና ምርት ለማሳደግ ዝግጁ መሆኗን ገለፀች
ሩሲያ ወደ ማዳጋስካር የምትልከውን የግብርና ምርት ለማሳደግ ዝግጁ መሆኗን ገለፀች
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ወደ ማዳጋስካር የምትልከውን የግብርና ምርት ለማሳደግ ዝግጁ መሆኗን ገለፀች የሩሲያ የግብርና ሚኒስትር ኦክሳና ሉት፤ ከማዳጋስካር አቻቸው ጆሴ ራሳታሪማናና ጋር ባደረጉት ውይይት፤ ሩሲያ የዶሮ እርባታ ውጤቶች እና እህልን ጨምሮ ወደ ማዳጋስካር... 19.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-19T18:29+0300
2026-02-19T18:29+0300
2026-02-19T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/13/3302795_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_9bcd8ea2e0d3ce3214437dba508082af.jpg
ሩሲያ ወደ ማዳጋስካር የምትልከውን የግብርና ምርት ለማሳደግ ዝግጁ መሆኗን ገለፀች የሩሲያ የግብርና ሚኒስትር ኦክሳና ሉት፤ ከማዳጋስካር አቻቸው ጆሴ ራሳታሪማናና ጋር ባደረጉት ውይይት፤ ሩሲያ የዶሮ እርባታ ውጤቶች እና እህልን ጨምሮ ወደ ማዳጋስካር የምትልካቸውን የግብርና ምርቶች ለማሳደግ ዝግጁ መሆኗን ገልጸዋል። "ሩሲያ ማዳጋስካርን በቀጣናው ወሳኝ አጋር አድርጋ ትመለከታለች። ለሀገራችን ፍራፍሬ፣ የኮኮዋ ፍሬ፣ ቅርንፉድ እና ቫኒላ ታቀርባለች። ሩሲያ በበኩሏ የዶሮ እርባታ ውጤቶች እና እህልን ጨምሮ የሀገር ውስጥ ምርቶችን ኤክስፖርት ለማሳደግ ዝግጁ ናት" ብለዋል። ውይይቱ የሩሲያ እና ማዳጋስካር ግንኙነት በሰፊው እየተጠናከረ ባለበት ወቅት የመጣ ሲሆን የማዳጋስካር ፕሬዚዳንት ሚካኤል አንድሪያኒሪና ከፑቲን ጋር ያደርጉትን ስብሰባ ጨምሮ ለከፍተኛ የሥራ ጉብኝት በአሁኑ ወቅት ሞስኮ ይገኛሉ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/13/3302795_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_1f1e08f0c8a42e4c3ee69b54b899b725.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ ወደ ማዳጋስካር የምትልከውን የግብርና ምርት ለማሳደግ ዝግጁ መሆኗን ገለፀች
18:29 19.02.2026 (የተሻሻለ: 19:04 19.02.2026) ሩሲያ ወደ ማዳጋስካር የምትልከውን የግብርና ምርት ለማሳደግ ዝግጁ መሆኗን ገለፀች
የሩሲያ የግብርና ሚኒስትር ኦክሳና ሉት፤ ከማዳጋስካር አቻቸው ጆሴ ራሳታሪማናና ጋር ባደረጉት ውይይት፤ ሩሲያ የዶሮ እርባታ ውጤቶች እና እህልን ጨምሮ ወደ ማዳጋስካር የምትልካቸውን የግብርና ምርቶች ለማሳደግ ዝግጁ መሆኗን ገልጸዋል።
"ሩሲያ ማዳጋስካርን በቀጣናው ወሳኝ አጋር አድርጋ ትመለከታለች። ለሀገራችን ፍራፍሬ፣ የኮኮዋ ፍሬ፣ ቅርንፉድ እና ቫኒላ ታቀርባለች። ሩሲያ በበኩሏ የዶሮ እርባታ ውጤቶች እና እህልን ጨምሮ የሀገር ውስጥ ምርቶችን ኤክስፖርት ለማሳደግ ዝግጁ ናት" ብለዋል።
ውይይቱ የሩሲያ እና ማዳጋስካር ግንኙነት በሰፊው እየተጠናከረ ባለበት ወቅት የመጣ ሲሆን የማዳጋስካር ፕሬዚዳንት ሚካኤል አንድሪያኒሪና ከፑቲን ጋር ያደርጉትን ስብሰባ ጨምሮ ለከፍተኛ የሥራ ጉብኝት በአሁኑ ወቅት ሞስኮ ይገኛሉ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X