የኢትዮጵያን ሀገር በቀል ዕውቀቶች የመለየትና የመሰነድ ሥራ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተጀምሯል - ትምህርት ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያን ሀገር በቀል ዕውቀቶች የመለየትና የመሰነድ ሥራ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተጀምሯል - ትምህርት ሚኒስቴር
የኢትዮጵያን ሀገር በቀል ዕውቀቶች የመለየትና የመሰነድ ሥራ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተጀምሯል - ትምህርት ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.02.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያን ሀገር በቀል ዕውቀቶች የመለየትና የመሰነድ ሥራ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተጀምሯል - ትምህርት ሚኒስቴር

ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የሀገሪቱን ጥንታዊና ጠቃሚ ዕውቀቶች ለይቶ ለትውልድ ለማስተላለፍና ለልማት ለማዋል በትኩረት እየሠራሁ ነው ብሏል።

ለዚህም ከ40 በላይ የሀገሪቱ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የማኅበረሰቡን ችግሮች በመፍታትና ባሕላዊ እሴቶችን በማሳደግ ረገድ ወሳኝ የሆኑ ጥናትና ምርምሮችን በማከናወን ላይ እንደሚገኙ በሚኒስቴሩ የምርምርና የማኅበረሰብ መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰራዊት ሐምዲሶ (ዶ/ር) ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልፀዋል።

ይህ አቅጣጫ የሀገርን ተወዳዳሪነትና ውስጣዊ አቅም ለማሳደግ ትልቅ ፋይዳ እንደሚኖረው ታምኖበታል ተብሏል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0