ናይጄሪያ እና ደቡብ አፍሪካ በ "ስቴብል ኮይን" ፍላጎት ዕድገት ቀዳሚ ሆኑ - ጥናት

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱናይጄሪያ እና ደቡብ አፍሪካ በ "ስቴብል ኮይን" ፍላጎት ዕድገት ቀዳሚ ሆኑ - ጥናት
ናይጄሪያ እና ደቡብ አፍሪካ በ ስቴብል ኮይን ፍላጎት ዕድገት ቀዳሚ ሆኑ - ጥናት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.02.2026
ሰብስክራይብ

ናይጄሪያ እና ደቡብ አፍሪካ በ "ስቴብል ኮይን" ፍላጎት ዕድገት ቀዳሚ ሆኑ - ጥናት

"የስቴብል ኮይን አገልግሎት ሪፖርት" በሚል ርዕስ ዩጎቭ ከክሪፕቶ ኩባንያዎቹ ቢቪኤንኬ፣ ኮይንቤዝ እና አርቴሚስ ጋር በመተባበር ባደረገው ጥናት መሠረት፤ 80 በመቶ የሚጠጉ የናይጄሪያ እና የደቡብ አፍሪካ ምላሽ ሰጪዎች "ስቴብል ኮይን" አላቸው። ከነዚህም ውስጥ ከ75 በመቶ በላይ የሚሆኑት በሚቀጥለው ዓመት የክሪፕቶ ይዞታቸውን ለማሳደግ አቅደዋል።

ስቴብል ኮይንን የመግዛት ፍላጎት ዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት ውስጥ ከፍተኛ ነው። ይህም ከፍተኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ጋር ሲነፃፀር በእጥፍ ይበልጣል።

በተለይም 95 በመቶ የሚሆኑ ናይጄሪያውያን ከሀገሪቱ ገንዘብ "ናይራ" ይልቅ ክፍያዎችን በ "ስቴብል ኮይን" መቀበል ይመርጣሉ።

የደቡብ አፍሪካ ማዕከላዊ ባንክ ገዢ ሌሴትጃ ካጋንያጎ፤ ስቴብል ኮይን ከፍተኛ የሃዋላ ክፍያን እንደሚቀንስ በመግለፅ

ስለጠቀሜታው አብራርተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0