ፑቲን በማዳጋስካር በደረሰው ከባድ የአውሎ ነፋስ አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ለፕሬዚዳንት ራንድሪያኒሪና ገለጹ

ሰብስክራይብ

ፑቲን በማዳጋስካር በደረሰው ከባድ የአውሎ ነፋስ አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ለፕሬዚዳንት ራንድሪያኒሪና ገለጹ

በተፈጥሮ አደጋው 9 ሰዎች ሲሞቱ፣ 15 ሰዎች የደረሱበት እንዳልታወቀ እና 804 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን ሪፖርቶች አመላክተዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0