ኮትዲቯር ጋናን በመከተል የኮኮዋ አምራች ገበሬዎችን የመሸጫ ዋጋ ለመቀነስ እየመከረች መሆኑ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኮትዲቯር ጋናን በመከተል የኮኮዋ አምራች ገበሬዎችን የመሸጫ ዋጋ ለመቀነስ እየመከረች መሆኑ ተገለፀ
ኮትዲቯር ጋናን በመከተል የኮኮዋ አምራች ገበሬዎችን የመሸጫ ዋጋ ለመቀነስ እየመከረች መሆኑ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.02.2026
ሰብስክራይብ

ኮትዲቯር ጋናን በመከተል የኮኮዋ አምራች ገበሬዎችን የመሸጫ ዋጋ ለመቀነስ እየመከረች መሆኑ ተገለፀ

ከዓለም አቀፉ የኮኮዋ ምርት 60 በመቶውን የሚሸፍኑት ሁለቱ ሀገራት፤ በዘርፉ የተከሰተውን ቀውስ ለመቋቋም በቅንጅት እየሠሩ መሆኑን አንድ የምዕራባውያን የዜና ምንጭ የኮትዲቯር–ጋና የኮኮዋ ተነሳሽነትን ዋቢ በማድረግ ዘግቧል።

አንድ የኮትዲቯር ባለሥልጣን "የኮትዲቯርን የኮኮዋ ዘርፍ ህልውና ስለማስቀጠል ማሰብ ይኖርብናል። ለውጥ እየመጣ በመሆኑ እርምጃ መውሰድ አለብን" ማለታቸውን ዘገባው አመላክቷል።

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0