https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ እና ማዳጋስካር ፕሬዚዳንቶች ስብሰባ በክሬምሊን በይፋዊ የቁርስ ግብዣ መልክ ይካሄዳል
የሩሲያ እና ማዳጋስካር ፕሬዚዳንቶች ስብሰባ በክሬምሊን በይፋዊ የቁርስ ግብዣ መልክ ይካሄዳል
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ እና ማዳጋስካር ፕሬዚዳንቶች ስብሰባ በክሬምሊን በይፋዊ የቁርስ ግብዣ መልክ ይካሄዳል "የማዳጋስካር ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በሀገራችን የሚያደርጉት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አካል ሆኖ የጥቂት ቡድን ስብሰባ እና የሩሲያ-ማዳጋስካር የሁለትዮሽ ውይይት... 19.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-19T15:32+0300
2026-02-19T15:32+0300
2026-02-19T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/13/3298340_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_2349eace4cd5cf71eddcef89a57cbbe4.jpg
የሩሲያ እና ማዳጋስካር ፕሬዚዳንቶች ስብሰባ በክሬምሊን በይፋዊ የቁርስ ግብዣ መልክ ይካሄዳል "የማዳጋስካር ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በሀገራችን የሚያደርጉት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አካል ሆኖ የጥቂት ቡድን ስብሰባ እና የሩሲያ-ማዳጋስካር የሁለትዮሽ ውይይት ይካሄዳል፤ፈ" ሲሉ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቃል አቀባይ ገልፀዋል። እንደ ክሬምሊን የፕሬስ አገልግሎት ገለፃ፤ ስብሰባው በሁለቱ ሀገራት የትብብር ዕድሎች እንዲሁም በዓለም አቀፋዊ እና ቀጣናዊ አጀንዳዎች ላይ ያተኩራል። የቀድሞው የሀገሪቱ መሪ በተነሳባቸው ሕዝባዊ አመጽ ከሀገር መሸሻቸውን ተከትሎ እ.ኤ.አ ጥቅምት 17 ቀን 2025 ቃለ መሐላ ፈጽመው ሥልጣን የያዙት ሚካኤል ራንድሪያኒሪና፤ በሩሲያ የመጀመሪያ ጉብኝታቸውን እያካሄዱ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/13/3298340_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_1485de4d9c1c3f054b4c17a05cf7b640.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ እና ማዳጋስካር ፕሬዚዳንቶች ስብሰባ በክሬምሊን በይፋዊ የቁርስ ግብዣ መልክ ይካሄዳል
15:32 19.02.2026 (የተሻሻለ: 15:34 19.02.2026) የሩሲያ እና ማዳጋስካር ፕሬዚዳንቶች ስብሰባ በክሬምሊን በይፋዊ የቁርስ ግብዣ መልክ ይካሄዳል
"የማዳጋስካር ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በሀገራችን የሚያደርጉት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አካል ሆኖ የጥቂት ቡድን ስብሰባ እና የሩሲያ-ማዳጋስካር የሁለትዮሽ ውይይት ይካሄዳል፤ፈ" ሲሉ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቃል አቀባይ ገልፀዋል።
እንደ ክሬምሊን የፕሬስ አገልግሎት ገለፃ፤ ስብሰባው በሁለቱ ሀገራት የትብብር ዕድሎች እንዲሁም በዓለም አቀፋዊ እና ቀጣናዊ አጀንዳዎች ላይ ያተኩራል።
የቀድሞው የሀገሪቱ መሪ በተነሳባቸው ሕዝባዊ አመጽ ከሀገር መሸሻቸውን ተከትሎ እ.ኤ.አ ጥቅምት 17 ቀን 2025 ቃለ መሐላ ፈጽመው ሥልጣን የያዙት ሚካኤል ራንድሪያኒሪና፤ በሩሲያ የመጀመሪያ ጉብኝታቸውን እያካሄዱ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X