አፋችንን ያሟሸነው በበሰሉ የሩሲያ መጻሕፍት ነው - አርቲስት ስዩም ተፈራ

ሰብስክራይብ

አፋችንን ያሟሸነው በበሰሉ የሩሲያ መጻሕፍት ነው - አርቲስት ስዩም ተፈራ

የሩሲያ መጻሕፍት ከድንቅ ሥነ-ጽሑፋዊ አቅማቸው ባሻገር፤ ከኢትዮጵያ ጋር በእምነት፣ ባሕል እና እሳቤ ያላቸው መመሳሰል፤ በሀገሪቱ ከፍተኛ ተወዳጅነትን እንዲያተርፉ ምክንያት መሆኑን አንጋፋው የኪነ-ጥበብ ሰው ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጠው አስተያየት ገልጿል።

"መጻሕፍቱ የእኛን ባሕል፣ የእኛን ሰዎች፣ የእኛን አስተሳሰብ እና የእኛን እምነት ይመስላሉ። የራሽያን ድርሰት ማንበብ የራስህን ድርሰት እንደማንበብ ያህል ነበር። በዚህም ሩሲያ በእኛ ሀገር የንባብ ባሕል ላይ መዋጮ አላት።"

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0