ጋቦን የማኅበራዊ ሚዲያዎችን ላልተወሰነ ግዜ አገደች

ሰብስክራይብ

ጋቦን የማኅበራዊ ሚዲያዎችን ላልተወሰነ ግዜ አገደች

የሀገሪቱ የኮሙኒኬሽን ባለሥልጣን የ "ሕገ-ወጥ ይዘቶች ስርጭት" ለእገዳው ምክንያት እንደሆነ አስታውቋል።

◻ ባለሥልጣኑ በሰጠው ማብራሪያ አንዳንዶች የዲጂታል መድረኮችን በመጠቀም የመንግሥት ተቋማትን፣ የዜጎችን እና የታዋቂ ግለሰቦችን ስም የሚያጠፉ ይዘቶችን እያሰራጩ ይገኛሉ ብሏል።

◻ በተጨማሪም ማኅበራዊ ሚዲያዎች የሕዝብን ሰላም የሚያውኩ እና የሀገርን ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥሉ የተሳሳቱ መረጃዎችን ለማሰራጨት እየዋሉ እንደሆነ ገልጿል።

◻ የኮሙኒኬሽን ባለሥልጣኑ አክሎም፤ የማኅበራዊ ሚዲያ ኩባንያዎቹ ራሳቸው የሚለቀቁ ይዘቶችን በአግባቡ አለመቆጣጠራቸው በእጅጉ እንዳሳዘነው አስታውቋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0