https://amh.sputniknews.africa
ስኬታማ ንግድን ከቀድሞ ቅኝ ገዢዎች ጋር ማያያዝ አይገባም - የፓን አፍሪካ ካፒታል ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
ስኬታማ ንግድን ከቀድሞ ቅኝ ገዢዎች ጋር ማያያዝ አይገባም - የፓን አፍሪካ ካፒታል ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
Sputnik አፍሪካ
ስኬታማ ንግድን ከቀድሞ ቅኝ ገዢዎች ጋር ማያያዝ አይገባም - የፓን አፍሪካ ካፒታል ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ የአፍሪካን የንግድ ትስስር ለማሳደግ አኅጉሪቱን ቁልፍ የገበያ መዳረሻ አድርጎ የማየት እሳቤ ላይ በትኩረት መሥራት እንደሚያስፈልግ ክሪስ... 18.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-18T16:48+0300
2026-02-18T16:48+0300
2026-02-18T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/12/3289653_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_8b737150770040ca4a8a20c1f40e28ad.jpg
ስኬታማ ንግድን ከቀድሞ ቅኝ ገዢዎች ጋር ማያያዝ አይገባም - የፓን አፍሪካ ካፒታል ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ የአፍሪካን የንግድ ትስስር ለማሳደግ አኅጉሪቱን ቁልፍ የገበያ መዳረሻ አድርጎ የማየት እሳቤ ላይ በትኩረት መሥራት እንደሚያስፈልግ ክሪስ ኦሺፊ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "አሁንም ድረስ ከቅኝ ገዥዎች ጋር የሚደረግ ንግድን ለስኬት ቁልፍ አድርጎ የመውሰድ ዝንባሌ አለ። በዚህም አኅጉሪቱ በበቂ ሁኔታ እርስ በእርስ እየተገበያየች አይደለም። ለምዕራባዊያን ጥሬ ዕቃ እየሸጥን ያለቁ ምርቶችን መግዛት እስካላቆሞን ድርስ የንግድ ሚዛናችን ሊጠበቅ አይችልም" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ስኬታማ ንግድን ከቀድሞ ቅኝ ገዢዎች ጋር ማያያዝ አይገባም - የፓን አፍሪካ ካፒታል ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
Sputnik አፍሪካ
ስኬታማ ንግድን ከቀድሞ ቅኝ ገዢዎች ጋር ማያያዝ አይገባም - የፓን አፍሪካ ካፒታል ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
2026-02-18T16:48+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/12/3289653_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_71ac68e11eb4a23c7bf9804a7066b5b3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ስኬታማ ንግድን ከቀድሞ ቅኝ ገዢዎች ጋር ማያያዝ አይገባም - የፓን አፍሪካ ካፒታል ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
16:48 18.02.2026 (የተሻሻለ: 16:54 18.02.2026) ስኬታማ ንግድን ከቀድሞ ቅኝ ገዢዎች ጋር ማያያዝ አይገባም - የፓን አፍሪካ ካፒታል ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
የአፍሪካን የንግድ ትስስር ለማሳደግ አኅጉሪቱን ቁልፍ የገበያ መዳረሻ አድርጎ የማየት እሳቤ ላይ በትኩረት መሥራት እንደሚያስፈልግ ክሪስ ኦሺፊ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"አሁንም ድረስ ከቅኝ ገዥዎች ጋር የሚደረግ ንግድን ለስኬት ቁልፍ አድርጎ የመውሰድ ዝንባሌ አለ። በዚህም አኅጉሪቱ በበቂ ሁኔታ እርስ በእርስ እየተገበያየች አይደለም። ለምዕራባዊያን ጥሬ ዕቃ እየሸጥን ያለቁ ምርቶችን መግዛት እስካላቆሞን ድርስ የንግድ ሚዛናችን ሊጠበቅ አይችልም" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X