የአንድ ዋልታ አገዛዝ ከዚህ በኃላ አይሳካም - የፖለቲካ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ተንታኝ

ሰብስክራይብ

የአንድ ዋልታ አገዛዝ ከዚህ በኃላ አይሳካም - የፖለቲካ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ተንታኝ

አፍሪካዊያን ለአኅጉራዊ ጉዳዮች ከተባበሩት መንግሥታት መፍትሔዎችን ከመጠበቅ ይልቅ፤ በዓለም ፖለቲካ ውስጥ 'እንደ ተባበሩት አፍሪካውያን' መንቀሳቀስ እንዳለባቸው መኪ ኤል ሞግራቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡

"ትራምፕ የአንድ ዋልታ አገዛዝን ለመጫን እየሞከሩ ነው። ነገር ግን አይችሉም። ምክንያቱም ዩናይትድ ስቴትስ ራሷ በውስጧ ተከፋፍላለች።...አፍሪካውያን አኅጉራቸውን መንከባከብ እና ጉዳዮቻቸውን መምራት አለባቸው" ሲሉ ተንታኙ ያበክራሉ።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0