https://amh.sputniknews.africa
35 ግዙፍ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች በቢሾፍቱ የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎታቸውን በይፋ ገልጸዋል - የኢትዮጵያ አየር መንገድ
35 ግዙፍ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች በቢሾፍቱ የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎታቸውን በይፋ ገልጸዋል - የኢትዮጵያ አየር መንገድ
Sputnik አፍሪካ
35 ግዙፍ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች በቢሾፍቱ የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎታቸውን በይፋ ገልጸዋል - የኢትዮጵያ አየር መንገድየአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው "አየር መንገዱ ለወራት ከተቀዳሚ ዓለም አቀፍ ተቋራጮች ጋር... 17.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-17T17:25+0300
2026-02-17T17:25+0300
2026-02-17T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/11/3282077_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_66676dafd8018b7bbf42dc3ba45ebd54.jpg
35 ግዙፍ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች በቢሾፍቱ የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎታቸውን በይፋ ገልጸዋል - የኢትዮጵያ አየር መንገድየአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው "አየር መንገዱ ለወራት ከተቀዳሚ ዓለም አቀፍ ተቋራጮች ጋር ምክክር ሲያደርግ ቆይቷል። በቴክኒክ ረገድ ብቁ የሆኑ ኩባንያዎች ዝርዝር በ10 ቀናት ውስጥ ተለይቶ የሚታወቅ ሲሆን ጨረታውም ወዲያውኑ ይከተላል" ማለታቸውን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡ የፕሮጀክቱ የግዜ ሰሌዳ፤ እስከ የካቲት 21 ዝርዝር የንድፍ ሥራዎች እንደሚጠናቀቁ፣ የካቲት 24 ጨረታ እንደሚወጣና ነሐሴ ወር ላይ ከአራት የተመረጡ ኩባንያዎች ጋር የግንባታ ውል እንደሚፈረም ያሳያል ሲል ዘገባው ጨምሮ ገልጿል። ከላይ በተያያዘው ምሥል እንደሚታየው የመሬት ማጽዳትና የማስተካከል ሥራ እየተፋጠነ ይገኛል። የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ጥር 2 ቀን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት መጣሉ የሚታወስ ነው።ከማኅበራዊ ገፅ የተገኘ ምሥል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
35 ግዙፍ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች በቢሾፍቱ የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎታቸውን በይፋ ገልጸዋል - የኢትዮጵያ አየር መንገድ
Sputnik አፍሪካ
35 ግዙፍ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች በቢሾፍቱ የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎታቸውን በይፋ ገልጸዋል - የኢትዮጵያ አየር መንገድ
2026-02-17T17:25+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/11/3282077_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_ffb5cbe683770b8552a846b99846fdcd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
35 ግዙፍ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች በቢሾፍቱ የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎታቸውን በይፋ ገልጸዋል - የኢትዮጵያ አየር መንገድ
17:25 17.02.2026 (የተሻሻለ: 18:44 17.02.2026) 35 ግዙፍ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች በቢሾፍቱ የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎታቸውን በይፋ ገልጸዋል - የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው "አየር መንገዱ ለወራት ከተቀዳሚ ዓለም አቀፍ ተቋራጮች ጋር ምክክር ሲያደርግ ቆይቷል። በቴክኒክ ረገድ ብቁ የሆኑ ኩባንያዎች ዝርዝር በ10 ቀናት ውስጥ ተለይቶ የሚታወቅ ሲሆን ጨረታውም ወዲያውኑ ይከተላል" ማለታቸውን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
የፕሮጀክቱ የግዜ ሰሌዳ፤ እስከ የካቲት 21 ዝርዝር የንድፍ ሥራዎች እንደሚጠናቀቁ፣ የካቲት 24 ጨረታ እንደሚወጣና ነሐሴ ወር ላይ ከአራት የተመረጡ ኩባንያዎች ጋር የግንባታ ውል እንደሚፈረም ያሳያል ሲል ዘገባው ጨምሮ ገልጿል።
ከላይ በተያያዘው ምሥል እንደሚታየው የመሬት ማጽዳትና የማስተካከል ሥራ እየተፋጠነ ይገኛል።
የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ጥር 2 ቀን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት መጣሉ የሚታወስ ነው።
ከማኅበራዊ ገፅ የተገኘ ምሥል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X