https://amh.sputniknews.africa
አውሮፓውያን በአፍሪካ የዘረጓቸው የባቡር መስመሮች መዳረሻቸው ማዕድን ማውጫዎችም ነበሩ - የጋና ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ
አውሮፓውያን በአፍሪካ የዘረጓቸው የባቡር መስመሮች መዳረሻቸው ማዕድን ማውጫዎችም ነበሩ - የጋና ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ
Sputnik አፍሪካ
አውሮፓውያን በአፍሪካ የዘረጓቸው የባቡር መስመሮች መዳረሻቸው ማዕድን ማውጫዎችም ነበሩ - የጋና ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ በኃይማኖት እና አኅጉሪቱን በማሠልጠን ስም ወደ አፍሪካ የመጡ አውሮፓዊያን፤ የባሪያ ንግድን ጨምሮ በርካታ ወንጀሎችን መፈጸማቸውን... 17.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-17T16:56+0300
2026-02-17T16:56+0300
2026-02-17T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/11/3280045_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_f4bb74e8738b2bf88e0b452a99fc5672.jpg
አውሮፓውያን በአፍሪካ የዘረጓቸው የባቡር መስመሮች መዳረሻቸው ማዕድን ማውጫዎችም ነበሩ - የጋና ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ በኃይማኖት እና አኅጉሪቱን በማሠልጠን ስም ወደ አፍሪካ የመጡ አውሮፓዊያን፤ የባሪያ ንግድን ጨምሮ በርካታ ወንጀሎችን መፈጸማቸውን የፕሬዚዳንቱ የማካካሻ ፍትሕ ልዩ መልዕክተኛ ኤክዎው ስፒዮ-ጋርብራህ (ዶ/ር) ለሰፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "...ሐብታችንን በማውጣትም ረድተዋል፡፡ የገነቧቸው የባቡር መስመሮች...ሁልግዜም ወደ ትክክለኛው አቅጣጫ ሳይሆን ማዕድናት እና ሃብት ወደሚወጡባቸው አአቅጣጫዎች ይሄዱ ነበር" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አውሮፓውያን በአፍሪካ የዘረጓቸው የባቡር መስመሮች መዳረሻቸው ማዕድን ማውጫዎችም ነበሩ - የጋና ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ
Sputnik አፍሪካ
አውሮፓውያን በአፍሪካ የዘረጓቸው የባቡር መስመሮች መዳረሻቸው ማዕድን ማውጫዎችም ነበሩ - የጋና ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ
2026-02-17T16:56+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/11/3280045_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_54d2541d16bdae898a835f3d8b55befd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አውሮፓውያን በአፍሪካ የዘረጓቸው የባቡር መስመሮች መዳረሻቸው ማዕድን ማውጫዎችም ነበሩ - የጋና ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ
16:56 17.02.2026 (የተሻሻለ: 17:04 17.02.2026) አውሮፓውያን በአፍሪካ የዘረጓቸው የባቡር መስመሮች መዳረሻቸው ማዕድን ማውጫዎችም ነበሩ - የጋና ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ
በኃይማኖት እና አኅጉሪቱን በማሠልጠን ስም ወደ አፍሪካ የመጡ አውሮፓዊያን፤ የባሪያ ንግድን ጨምሮ በርካታ ወንጀሎችን መፈጸማቸውን የፕሬዚዳንቱ የማካካሻ ፍትሕ ልዩ መልዕክተኛ ኤክዎው ስፒዮ-ጋርብራህ (ዶ/ር) ለሰፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"...ሐብታችንን በማውጣትም ረድተዋል፡፡ የገነቧቸው የባቡር መስመሮች...ሁልግዜም ወደ ትክክለኛው አቅጣጫ ሳይሆን ማዕድናት እና ሃብት ወደሚወጡባቸው አአቅጣጫዎች ይሄዱ ነበር" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X