የቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረሲብ ጣይፕ ኤርዶዋን ኢትዮጵያ ገቡ

ሰብስክራይብ

የቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረሲብ ጣይፕ ኤርዶዋን ኢትዮጵያ ገቡ

ፕሬዚዳንቱ አዲስ አበባ ሲደርሱ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማኅበራዊ ገፃቸው ባጋሩት ጽሁፍ፤ “ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ልውውጣችን በቱርክዬ እና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን ጥልቅ የአጋርነት ጥንካሬ የሚያንጸባርቅ ነው” ብለዋል።

‎”ከአንካራ እስከ አዲስ አበባ፤ በሁለቱ ጥንታዊ ሀገራት መካከል ያለውን ትብብር ይበልጥ የሚያጠናክሩ እና ዘላቂ ትስስርን የሚያረጋግጡ ውጤታማ ውይይቶች እንዲኖሩን እመኛለሁ።”

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0