ኢትዮጵያ የታጁራ ወደብን ለተጨማሪ ወጪ እና ገቢ ንግድ በአማራጭነት ለመጠቀም ያለመ ውይይት ከጅቡቲ ጋር አካሄደች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ የታጁራ ወደብን ለተጨማሪ ወጪ እና ገቢ ንግድ በአማራጭነት ለመጠቀም ያለመ ውይይት ከጅቡቲ ጋር አካሄደች
ኢትዮጵያ የታጁራ ወደብን ለተጨማሪ ወጪ እና ገቢ ንግድ በአማራጭነት ለመጠቀም ያለመ ውይይት ከጅቡቲ ጋር አካሄደች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.02.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ የታጁራ ወደብን ለተጨማሪ ወጪ እና ገቢ ንግድ በአማራጭነት ለመጠቀም ያለመ ውይይት ከጅቡቲ ጋር አካሄደች

በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ የተመራ ልዑክ ቡድን በታጁራ አጠቃቀም ዙሪያ ከወደቡ አስተዳዳሪዎች ጋር ውይይት አድርጓል፡፡

በውይይቱም የታጁራ ወደብን አቅም በማሳደግ እና በመጠቀም የአፈር ማዳበሪያ ወደ ኢትዮጵያ ስለማስገባት ምክክር መደረጉን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።

ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ፤ ወደቡን ሙሉ በሙሉ ወደ ሥራ ማስገባት የየብስ ርቀትን በ60 ኪሎ ሜትር እንደሚቀንስ እና የሎጅስቲክስ ዘርፉን እንደሚያፋጥን ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ የታጁራ ወደብን ለተጨማሪ ወጪ እና ገቢ ንግድ በአማራጭነት ለመጠቀም ያለመ ውይይት ከጅቡቲ ጋር አካሄደች - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ የታጁራ ወደብን ለተጨማሪ ወጪ እና ገቢ ንግድ በአማራጭነት ለመጠቀም ያለመ ውይይት ከጅቡቲ ጋር አካሄደች - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0