https://amh.sputniknews.africa
መንግሥት 90% እየድጎመ ያሰቀጠለው የስፖርት ዘርፍ ራሱን እንዲችል የስፖርት ፈንድ ሊቋቋም መሆኑ ተገለፀ
መንግሥት 90% እየድጎመ ያሰቀጠለው የስፖርት ዘርፍ ራሱን እንዲችል የስፖርት ፈንድ ሊቋቋም መሆኑ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
መንግሥት 90% እየድጎመ ያሰቀጠለው የስፖርት ዘርፍ ራሱን እንዲችል የስፖርት ፈንድ ሊቋቋም መሆኑ ተገለፀየባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች የስፖርት ልማትና አስተዳደር አዋጅን በተመለከተ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ፣ አዋጭ... 16.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-16T21:23+0300
2026-02-16T21:23+0300
2026-02-16T21:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/10/3271265_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_95ad7823d0b7379f1f6680f8c8cebeb8.jpg
መንግሥት 90% እየድጎመ ያሰቀጠለው የስፖርት ዘርፍ ራሱን እንዲችል የስፖርት ፈንድ ሊቋቋም መሆኑ ተገለፀየባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች የስፖርት ልማትና አስተዳደር አዋጅን በተመለከተ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ፣ አዋጭ ሥልት ተቀይሶ ስፖርት ራሱን የቻለ ፈንድ ተቋቁሞለት ከመንግሥት እንዲላቀቅ በረቂቅ አዋጁ መካተቱን ተናግረዋል፡፡በረቂቅ አዋጁ የፌዴራል ስፖርት ልማት ፈንድ እንደሚቋቋም፣ ድጋፉንና ፈንዱ የሚተዳደርበትን በተመለከተ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ እንደሚያወጣ ተደንግጓል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/10/3271265_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_402e19e6a1617e98f149c0599bb5b9c9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
መንግሥት 90% እየድጎመ ያሰቀጠለው የስፖርት ዘርፍ ራሱን እንዲችል የስፖርት ፈንድ ሊቋቋም መሆኑ ተገለፀ
21:23 16.02.2026 (የተሻሻለ: 21:24 16.02.2026) መንግሥት 90% እየድጎመ ያሰቀጠለው የስፖርት ዘርፍ ራሱን እንዲችል የስፖርት ፈንድ ሊቋቋም መሆኑ ተገለፀ
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች የስፖርት ልማትና አስተዳደር አዋጅን በተመለከተ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ፣ አዋጭ ሥልት ተቀይሶ ስፖርት ራሱን የቻለ ፈንድ ተቋቁሞለት ከመንግሥት እንዲላቀቅ በረቂቅ አዋጁ መካተቱን ተናግረዋል፡፡
በረቂቅ አዋጁ የፌዴራል ስፖርት ልማት ፈንድ እንደሚቋቋም፣ ድጋፉንና ፈንዱ የሚተዳደርበትን በተመለከተ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ እንደሚያወጣ ተደንግጓል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X