https://amh.sputniknews.africa
በ8 ዓመቴ ከኢትዮጵያ ብወጣም አገሪቱ ግን ፈጽሞ ከውስጤ አልወጣችም - የኢትዮጵያ የመጀመሪያው የክረምት ኦሎምፒክ ተሳታፊ
በ8 ዓመቴ ከኢትዮጵያ ብወጣም አገሪቱ ግን ፈጽሞ ከውስጤ አልወጣችም - የኢትዮጵያ የመጀመሪያው የክረምት ኦሎምፒክ ተሳታፊ
Sputnik አፍሪካ
በ8 ዓመቴ ከኢትዮጵያ ብወጣም አገሪቱ ግን ፈጽሞ ከውስጤ አልወጣችም - የኢትዮጵያ የመጀመሪያው የክረምት ኦሎምፒክ ተሳታፊ በየትኛውም የዓለም ክፍል የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ባህልን ጠብቆ ማቆየትን እና ለልጆቻቸው ማስተማርን ቀዳሚ ተግባራቸው ሊያደርጉ... 16.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-16T19:44+0300
2026-02-16T19:44+0300
2026-02-16T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/10/3269776_0:140:640:500_1920x0_80_0_0_7d6aa4c8e845555e38de66f6167161f8.jpg
በ8 ዓመቴ ከኢትዮጵያ ብወጣም አገሪቱ ግን ፈጽሞ ከውስጤ አልወጣችም - የኢትዮጵያ የመጀመሪያው የክረምት ኦሎምፒክ ተሳታፊ በየትኛውም የዓለም ክፍል የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ባህልን ጠብቆ ማቆየትን እና ለልጆቻቸው ማስተማርን ቀዳሚ ተግባራቸው ሊያደርጉ እንደሚገባ የቀድሞ የበረዶ ላይ መንሸራተት (ስኪንግ) አትሌት ሮቤል ተ/ማርያም ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበረው ቆይታ ተናግሯል።"ባሕልህን ለልጆችህ ካላስተላለፍክ ከመነሻቸው ጋር ሊገናኙ አይችሉም። የሚያሳዝነው ደግሞ ውሎ አድሮ ወደ መነሻቸው መሄድ ይፈልጋሉ። ልጆች ባሕል እና ታሪክን ስታስተምሯቸው መጀመሪያ ላይ እምብዛም ላይወዱት ቢችሉም፤ እያደጉ ሲመጡ ግን በጣም ያደንቁታል።" ብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በ8 ዓመቴ ከኢትዮጵያ ብወጣም አገሪቱ ግን ፈጽሞ ከውስጤ አልወጣችም - የኢትዮጵያ የመጀመሪያው የክረምት ኦሎምፒክ ተሳታፊ
Sputnik አፍሪካ
በ8 ዓመቴ ከኢትዮጵያ ብወጣም አገሪቱ ግን ፈጽሞ ከውስጤ አልወጣችም - የኢትዮጵያ የመጀመሪያው የክረምት ኦሎምፒክ ተሳታፊ
2026-02-16T19:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/10/3269776_0:80:640:560_1920x0_80_0_0_55ebd6f2d793278b180c3321a55deacc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በ8 ዓመቴ ከኢትዮጵያ ብወጣም አገሪቱ ግን ፈጽሞ ከውስጤ አልወጣችም - የኢትዮጵያ የመጀመሪያው የክረምት ኦሎምፒክ ተሳታፊ
19:44 16.02.2026 (የተሻሻለ: 20:04 16.02.2026) በ8 ዓመቴ ከኢትዮጵያ ብወጣም አገሪቱ ግን ፈጽሞ ከውስጤ አልወጣችም - የኢትዮጵያ የመጀመሪያው የክረምት ኦሎምፒክ ተሳታፊ
በየትኛውም የዓለም ክፍል የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ባህልን ጠብቆ ማቆየትን እና ለልጆቻቸው ማስተማርን ቀዳሚ ተግባራቸው ሊያደርጉ እንደሚገባ የቀድሞ የበረዶ ላይ መንሸራተት (ስኪንግ) አትሌት ሮቤል ተ/ማርያም ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበረው ቆይታ ተናግሯል።
"ባሕልህን ለልጆችህ ካላስተላለፍክ ከመነሻቸው ጋር ሊገናኙ አይችሉም። የሚያሳዝነው ደግሞ ውሎ አድሮ ወደ መነሻቸው መሄድ ይፈልጋሉ። ልጆች ባሕል እና ታሪክን ስታስተምሯቸው መጀመሪያ ላይ እምብዛም ላይወዱት ቢችሉም፤ እያደጉ ሲመጡ ግን በጣም ያደንቁታል።" ብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X