ማኪ ሳል ወደ ተመድ አመራርነት ጉዞ ያለ አፍሪካ የተቀናጀ ድጋፍ አጠራጣሪ መሆኑን ተንታኙ ገለፁ

ሰብስክራይብ

ማኪ ሳል ወደ ተመድ አመራርነት ጉዞ ያለ አፍሪካ የተቀናጀ ድጋፍ አጠራጣሪ መሆኑን ተንታኙ ገለፁ

​ የአፍሪካን እጩ ለተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊነት ቦታ ማቅረብ ለአኅጉሪቱ እጅግ ከፍተኛ ፋይዳ እንዳለው የግራዴክ  ለትርፍ ያልተቋቋ ድርጅት ባልደረባ ጅብሪል ኒንግ ገልጸዋል።

​ኒንግ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ በጎርጎሮሳዊያኑ 2026 መጨረሻ ክፍት በሚሆነው የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊነት ቦታ ላይ የቀድሞው የሴኔጋል ፕሬዝዳንት ሊወዳደሩ ስለሚችሉበት ሁኔታ ተንትነዋል።

​ማኪ ሳል ለቦታው የመወዳደር ፍላጎት እንዳላቸው በተዘዋዋሪ የጠቆሙ ሲሆን፣ ይህ ጉዳይ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰማው ባለፈው መስከረም ነበር። በጥር  ወር መጨረሻ የሴኔጋል ፕሬዝዳንት ባሲሩ ዲዮማይ ፋዬ በኮንጎ ባደረጉት ጉብኝት ወቅትም ጉዳዩ ዳግም ተነስቷል። በወቅቱ የኮንጎ ባለሥልጣናት የማኪ ሳል እጩነት "የሁሉም የአፍሪካ ሀገራትን ድጋፍ ሊያገኝ ይችላል" የሚል ተስፋ ሰጥተው ነበር።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0