ኢትዮጵያን በክረምት ኦሎምፒክ መወከል የልጅነት ሕልሜ ነበር - የኢትዮጵያ የመጀመሪያው የክረምት ኦሎምፒክ ተሳታፊ

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያን በክረምት ኦሎምፒክ መወከል የልጅነት ሕልሜ ነበር - የኢትዮጵያ የመጀመሪያው የክረምት ኦሎምፒክ ተሳታፊ

እ.አ.አ በ1996 በተካሄደው የክረምት ኦሎምፒክ ኢትዮጵያን በበረዶ ላይ መንሸራተት (ስኪንግ) ስፖርት ወክሎ የተሳተፈው ሮቤል ተ/ማርያም፣ ውድድሩ የማይረሳ አስደናቂ ስሜት ፈጥሮበት ማለፉን ይገልጻል።

"ተሳትፎው በ80ዎቹ የጀመረ ሕልሜ ነበር። እ.አ.አ እውን እከኪሆን ድረስም ረጅም ዓመታትን ወስዷል። በኦሎምፒኩ ላይ መሳተፌ የብዙ  ድካሜ ዋጋ ስለነበር ግዙፍ ስሜት ነበረው።" ብሏል፡፡

ሮቤል ኢትዮጵያውያን በማይታወቁበት የስፖርት አይነት ተሳትፎውን ለማረጋገጥ ያደረግውን ጉዞ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተርኳል፤ ቪዲዮውን ይመልከቱ።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0