"በማንኛውም አካል ላይ ውልን ለመጫን አንፈልግም" ሲሉ ሩቢዮ ስለ ዩክሬን የሰላም ንግግር አስተያየታቸው ሰጡ

ሰብስክራይብ

"በማንኛውም አካል ላይ ውልን ለመጫን አንፈልግም" ሲሉ ሩቢዮ ስለ ዩክሬን የሰላም ንግግር አስተያየታቸው ሰጡ

​የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከሃንጋሪው ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን ጋር በሰጡት የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ፣ አሜሪካ ትኩረት ያደረገችው ሁለቱንም ወገኖች ወደ ውይይት ጠረጴዛ በማምጣትና የሰላም ንግግሮችን በመደገፍ ላይ መሆኑን ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0