ይመልከቱ | ፍልሚያ እና ተስፋ – ካንሰርን የሚፋለሙ ኢትዮጵያውያን ሕጻናት

ሰብስክራይብ

ይመልከቱ | ፍልሚያ እና ተስፋ – ካንሰርን የሚፋለሙ ኢትዮጵያውያን ሕጻናት

ዛሬ ፌብሩዋሪ 15 (የካቲት 8) የዓለም የሕጻናት ካንሰር ቀን ይከበራል፡፡

ቀኑን በማስመልከት ስፑትኒክ አፍሪካ በአዲስ ተስፋ አዲስ የወላጆችና የሕጻናት ካንሰር ደርጅት በመገኘት ትናንሽ የካንሰር ተፋላሚዎችን እና የነገ ተስፋቸውን ቃኝቷል፡፡

የቪዲዮ ቅንብሩ የሕጻናት ካንሰርን በተመለከተ የባለሙያ አስተያየትንም አክትቷል፡፡ 

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0