አፍሪካን አንድ ማድረግ የሚጠይቀው የፖለቲካ ቁርጠኝነት ብቻ ነው - የጊኒ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

  አፍሪካን አንድ ማድረግ የሚጠይቀው የፖለቲካ ቁርጠኝነት ብቻ ነው - የጊኒ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

የአፍሪካን የተፈጥሮ ሐብት በትብብር ወደ ልማት መቀየር እንደሚገባ ዶ/ር ሞሪሳንዳ ኩያቴ ከአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃለ መጠይቅ ተናግረዋል።

"አፍሪካ በጣም ሐብታም ናት። አንድ ብንሆን ከሁሉም የዓለም ክፍል የበለጠ ጠንካራ እንሆናለን። መለመን አቁመን ፤ የራሳችንን የተፈጥሮ ሐብት ለዕድገታችን መጠቀም አለብን። ያ የሚሳካው ደግሞ አንድ ስንሆን ብቻ ነው።" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0