በሱማሌ ክልል የምትገኘው ዲግ ከተማ በፀሐይ ኃይል ፕሮጀክት የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበሱማሌ ክልል የምትገኘው ዲግ ከተማ በፀሐይ ኃይል ፕሮጀክት የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነች
በሱማሌ ክልል የምትገኘው ዲግ ከተማ በፀሐይ ኃይል ፕሮጀክት የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.02.2026
ሰብስክራይብ

በሱማሌ ክልል የምትገኘው ዲግ ከተማ በፀሐይ ኃይል ፕሮጀክት የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነች

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሱልጣን ወሊ፣ በ200 ሚሊዮን ብር የተገነባውን 350 ኪሎ ዋት ኃይል የሚያመነጨውን ፕሮጀክት በስፍራው ተገኝተው ሥራ መጀመሩን አብስረዋል።

በስፍራው የተገኙት ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ተወካይ 8,369 የከተማና የገጠር መንደሮች የኤሌክትሪክ ሀይል ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን ገልጸዋል፡፡

ከዋናው የኤሌክትሪክ መስመር ርቀው የሚገኙ በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎችን ደግሞ በፀሃይ ኃይል ተጠቃሚ መሆናቸውን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር መረጃ አያሳያል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በሱማሌ ክልል የምትገኘው ዲግ ከተማ በፀሐይ ኃይል ፕሮጀክት የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነች - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በሱማሌ ክልል የምትገኘው ዲግ ከተማ በፀሐይ ኃይል ፕሮጀክት የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነች - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በሱማሌ ክልል የምትገኘው ዲግ ከተማ በፀሐይ ኃይል ፕሮጀክት የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነች - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0